Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ቱርክ በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋው 104 ቢሊየን ዶላር የሚገመት ውድመት ደርሶብኛል አለች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ዓመት በፈረንጆቹ የካቲት 6 ላይ በቱርክ በተከሰተው ከባድ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ 104 ቢሊየን ዶላር ገደማ ጉዳት መድረሱ ተነገረ፡፡
የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ታይፕ ኤርዶኻን ÷ እንዲህ ያለው አደጋ በራስ ዐቅም ብቻ የሚመከት ባለመሆኑ…
ሩሲያ እና ቻይና “መልካም ጎረቤታሞች” እና “የሚተማመኑ አጋሮች” ናቸው – ሺ ጂንፒንግ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ቻይና “መልካም ጎረቤታሞች” እና “የሚተማመኑ አጋሮች” ናቸው ሲሉ የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ገለጹ፡፡
ሺ ጂንፒንግ የሩሲያ ጉብኝታቸውን በጀመሩበት ወቅት ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መሆኑን አልጀዚራ ዘግቧል፡፡…
በማላዊ በተከሰተው ከባድ አውሎ ንፋስ የ447 ሰዎች ህይዎት አለፈ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡባዊ ማላዊ በተከሰተው ከባድ አውሎ ንፋስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 447 መድረሱ ተገለፀ፡፡
በትላንትናው እለት በማላዊ ሰዓት አቆጣጠር 7 ሰዓት አካባቢ የደረሰው ከባድ አውሎ ንፋስ(ሳይክሎን) በሀገሪቱ ዜጎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አደርሷል፡፡…
ጠፍቷል የተባለው የዩራኒየም ክምችት መገኘቱን ሊቢያ ገለጸች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠፍቷል የተባለው የዩራኒየም ክምችት መገኘቱን የሊቢያ ብሔራዊ ጦር ቃል አቀባይ ጀነራል ካሊድ ማህጁብ ገልፀዋል፡፡
ዩራኒየሙ የተገኘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኒውክሌር ኤጀንሲ መጥፋቱን ተከትሎ ማስጠንቀቂያ ከሰጠ ከአንድ ቀን በኋላ ነው፡፡…
ሰሜን ኮሪያ በሣምንት ውስጥ ሦስተኛዋን ሚሳኤል ተኮሰች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ አሁን ደግሞ አኅጉር አቋራጭ ባሊስቲክ ሚሳኤል መተኮሷ ተሠማ፡፡
ይህኛውን ጨምሮ በአንድ ሣምንት ጊዜ ውስጥ ሰሜን ኮሪያ ሚሳኤል ስትተኩስ ለ3ኛ ጊዜ መሆኑን አልጀዚራ አስታውሶ ዘግቧል፡፡
ዛሬ ደቡብ ኮሪያ ከባላንጣዋ የተወነጨፈባት…
አፍሪካ በግብር ስወራ በየአመቱ ከ40 እስከ 60 ቢሊየን ዶላር እንደምታጣ ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በግብር ስወራ ምክንያት በየአመቱ ከ40 እስከ 60 ቢሊየን ዶላር እንደምታጣ የአፍሪካ የኢኪኖሚ ኮሚሽን ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ እና ከፍተኛ የምጣኔ ሃብት ባለሙያ ሃናን ሞርሲ ተናገሩ።
የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የፋይናንስ፣…
አሜሪካ ሰው አልባ አውሮፕላኔን በጦር ጄት መታብኛለች ስትል ሩሲያን ወነጀለች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኔን (ድሮን) በጦር ጄት በመምታት በጥቁር ባህር እንዲከሰከስ አድርጋለች ስትል አሜሪካ ወነጀለች፡፡
ዋሺንግተን ኤስ ዩ-27 የተሰኘው የሩሲያ የጦር አውሮፕላን ለአየር ሃይል መረጃ፣ ክትትል እና አሰሳ አግልግሎት ሲውል…
የዩክሬን የወጪ ዕህል ንግድ ሥምምነት መታደሱ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ዩክሬን በጥቁር ባሕር በኩል ዕህል እንድትነግድ የሚያስችለው ሥምምነት መታደሱን የሩሲያውን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ግሩሽኮ ተናገሩ፡፡
የወጪ ዕህል ንግድ ስምምነቱ ለቀጣይ ሦስት ወራት መታደሱንም ነው የገለጹት፡፡
አሌክሳንደር…
የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አስመራ ገቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኤርትራ አስመራ ገብተዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ አስመራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደረሱ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ሐሰን…
95ኛው የኦስካር ሽልማት ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 95ኛው የኦስካር ሽልማት ሥነ-ሥርዓት በሎስአንጀለስ ካሊፎርኒያ ተካሂዷል፡፡
“ኤቭሪ ቲንግ ኤቭሪ ዌር ኦል አት ዋንስ” የተሰኘው የሣይንስ ፊክሽን ፊልም እና በጀርመንኛ ቋንቋ የቀረበው የጦርነት ታሪክ ያለው ፊልም “ኦል ኳይት ኦን ዘ ዌስተርን…