Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የዩክሬን የወጪ ዕህል ንግድ ሥምምነት መታደሱ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ዩክሬን በጥቁር ባሕር በኩል ዕህል እንድትነግድ የሚያስችለው ሥምምነት መታደሱን የሩሲያውን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ግሩሽኮ ተናገሩ፡፡
የወጪ ዕህል ንግድ ስምምነቱ ለቀጣይ ሦስት ወራት መታደሱንም ነው የገለጹት፡፡
አሌክሳንደር…
የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አስመራ ገቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኤርትራ አስመራ ገብተዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ አስመራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደረሱ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ሐሰን…
95ኛው የኦስካር ሽልማት ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 95ኛው የኦስካር ሽልማት ሥነ-ሥርዓት በሎስአንጀለስ ካሊፎርኒያ ተካሂዷል፡፡
“ኤቭሪ ቲንግ ኤቭሪ ዌር ኦል አት ዋንስ” የተሰኘው የሣይንስ ፊክሽን ፊልም እና በጀርመንኛ ቋንቋ የቀረበው የጦርነት ታሪክ ያለው ፊልም “ኦል ኳይት ኦን ዘ ዌስተርን…
ሰሜን ኮሪያ ሁለት ክሩዝ ሚሳኤሎች አስወነጨፈች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ኮሪያ እና አሜሪካ ጥምር ወታደራዊ ልምምድ ሊጀምሩ በተዘጋጁበት ዋዜማ ሰሜን ኮሪያ ሁለት ሚሳኤሎችን ማስወንጨፏ ተሰማ፡፡
ሚሳኤሎቹ የኒውክሌር አረር የመሸከም ዐቅም ያላቸው መሆናቸውን ሬውተርስ በዘገባው አመላክቷል።
ሰሜን ኮሪያ ሚሳኤሎቹን…
ሰሜን ኮሪያ ወታደሮቿ ለግልጽ ጦርነት እንዲዘጋጁ ጥሪ አቀረበች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ከአሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያ ጋር ለሚደረግ ግልጽ ጦርነት ወታደሮቻቸው አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ኪም ጆንግ ኡን ጥሪውን ያቀረቡት አሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያ በኮሪያ ልሳነ ምድር…
ሺ ጂንፒንግ የቻይና ፕሬዚዳንት ሆነው ለ3ኛ ጊዜ ተመረጡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሺ ጂንፒንግ የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሆነው ለ3ኛ ጊዜ ተመረጡ፡፡
ሺ፥ ሀገሪቷን ከመምራት በተጨማሪ የማዕከላዊ ወታደራዊ ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሆነው እንደሚሠሩ አዲስ አበባ ከሚገኘው የቻይና ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡…
ቻይና መንትያ ሳተላይቶችን ወደ ህዋ አመጠቀች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ለዳሰሳ ጥናት እና ካርታ ስራ የሚውሉ ሁለት መንትያ ሳተላይቶችን ማመጠቋን አስታውቃለች፡፡
ሳተላይቶቹ በዛሬው እለት በሰሜን ቻይና ሻንዚ ግዛት ከሚገኘው የታዩሁዋን ሳተላይት ማምጠቂያ ማዕከል ወደ ህዋ መላካቸው ነው የተገለፀው፡፡…
በቴክኖሎጂው ዘርፍ የሴቶች ተሳትፎ እንዲጨምር የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴክኖሎጂው ዘርፍ የሴቶች ተሳትፎ እንዲጨምር የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፡፡
የኮሚሽኑ ሊቀ-መንበር ሙሳፋኪ ማሃማት ጥሪውን ያቀረቡት ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት መሆኑን ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት “ዲጂታል…
ሩሲያ በዩክሬን ከተሞች የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሟን የዩክሬን ባለስልጣናት ገለጹ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን የተለያዩ ከተሞች ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሟን የዩክሬን ባለስልጣናት ገለጹ፡፡
አሁን ላይ የዩክሬንን ዋና ከተማ ኪየቭን ጨምሮ ጥቁር ባሕር ፣ የኦዴሳ ወደብ እና የሰሜን ምሥራቅ ካርኪቭ ከተማ በሚሳኤል መመታታቸውን የአካባቢዎቹ…
የኮሌራ በሽታ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሌራ በሽታ ከ20 ዓመታት ወዲህ በዓለም አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡
የኢኮኖሚ ቀውስ፣ የአየር ንብረት ለውጥ እና የኮሮና ቫይረስ ተጽዕኖ በሽታው በፍጥነት እንዲስፋፋ ያደረጉ ምክንያቶች ናቸው…