Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በሶሪያ የኮሌራ በሽታ ተቀሰቀሰ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶሪያ በተለያዩ የሀገሪቷ ክፍሎች በተቀሰቀሰ የኮሌራ በሽታ 29 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተነገረ፡፡
እንደ ተመድ ጦርነት በጎዳት ሶሪያ የኮሌራ በሽታ መቀስቀሱ የሀገሪቷን ችግር ከድጡ ወደ ማጡ ያደርገዋል፡፡
በሶሪያ ካለፈው ወር ጀምሮ…
የፓውንድ ዋጋ ማሽቆልቆሉ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 ( ኤፍ ቢ ሲ)ከዶላር ምጣኔ ጋር ሲነጻጸር የእንግሊዙ ፓውንድ ለመጀመሪያ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ ማሽቆልቆሉ ተነግሯል፡፡
የእንግሊዝ መንግስት ለ50 ዓመታት ገበያው ላይ አድርጎ የማያውቀውን የግብር ቅናሽ ማድረጉ ለፓውንድ ዋጋ መውረድ በምክንያትነት ተጠቅሷል፡፡…
ሰሜን ኮሪያ የባላስቲክ ሚሳኤል አስወነጨፈች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ በዛሬው ዕለት የአጭር ርቀት ባላስቲክ ሚሳኤል ወደ ባህር ማስወንጨፏ ተሰምቷል፡፡
ፕዮንግያንግ አሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያ ከቀናት በኋላ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ለማድረግ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ነው የባላስቲክ ሚሳኤል…
ግሎባል ፈንድ ኤች አይ ቪን፣ ሳንባ ነቀርሳንና ወባን ለመዋጋት ከ14 ቢሊየን ዶላር በላይ አሰባሰበ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግሎባል ፈንድ ኤች አይ ቪ፣ ሳንባ ነቀርሳን እና ወባን ለማጥፋት 14 ነጥብ 25 ቢሊየን ዶላር በላይ ማሰባሰቡን አስታወቀ፡፡
ገቢው ከእስካሁኑ ለባለብዙ ወገን የጤና ድርጅት ቃል ከተገባው እንደሚልቅም ነው የተነገረው፡፡
ሆኖም ለመሰብሰብ…
ዓለም ላይ ከ50 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ ዜጎች ለከፋ የረሃብ አደጋ ተጋላጭ ናቸው ተባለ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ 50 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ ዜጎች የከፋ ረሃብ አደጋ አፋፍ ላይ መሆናቸውን የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታውቋል፡፡
የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሊ ÷ በአሁኑ ወቅት የረሃብ አደጋ በበርካታ…
ሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ድርድር እንዲያደርጉ ቻይና ጥሪ አቀረበች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ሩሲያ እና ዩክሬን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የሰላም ድርድሩን እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረቡ።
ሚኒስትሩ እየተካሄደ ባለው 77ኛው የተመድ ጉባኤ ላይ ትኩረቱን በዩክሬን ላይ ባደረገው የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ…
ኢትዮጵያ 8ኛውን የኢትዮ-ሩሲያ የጋራ መድረክ ለማስተናገድ ዝግጅት እያደረገች ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለምታስተናግደው የ8ኛው የኢትዮ -ሩሲያ የጋራ የምጣኔ ሃብት የምክክር መድረክ ዝግጅት የሚያግዝ ውይይት በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ተካሄዷል።
የትብብር መድረኩን የሚመሩት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ…
ቻይና አነስተኛ ቁጥር ያላቸውን ጎሳዎች መብት ትደፈጥጣለች በሚል የቀረበባትን ውንጀላ ውድቅ አደረገች
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና አነስተኛ ቁጥር ያላቸውን ጎሳዎቿን መብት ትደፈጥጣለች በሚል በአሜሪካ፣ ብሪታኒያ እና አውሮፓ ኅብረት የቀረበባትን ውንጀላ ውድቅ አደረገች፡፡
በተመድ የቻይና ቋሚ ተወካይ ዣንግ ጁን ÷ የሀገራቱን ውንጀላ ውድቅ ያደረጉት በተመድ 77ኛ…
ሞዛምቢክና ታንዛኒያ ሽብርተኝነትን በጋራ ለመዋጋት ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሞዛምቢክና ታንዛኒያ ሽብርተኝነትን በጋራ ለመዋጋት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
የሞዛምቢክና ታንዛኒያ መሪዎች በጋራ ድንበራቸው ላይ ሽብርተኝነትንና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያለመ የመከላከያና የደህንነት…
ሩሲያ እና ዩክሬን የምርኮኛ ልውውጥ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ዩክሬን 300 የሚጠጉ የጦር ምርኮኞች ልውውጥ አድርገዋል፡፡
በልውውጡ ከተካተቱት ምርኮኞች ውስጥ 10 ለዩክሬን ተሰልፈው ሲዋጉ የነበሩ የሌላ ሀገር ወታደሮች እና የዩክሬን ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦች ይገኙበታል ነው የተባለው፡፡…