Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ምዕራባውያኑ ሩሲያን መበታተን ይፈልጋሉ – ፕሬዚዳንት ፑቲን
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያኑ ሩሲያን የመበታተን ሐሳብ እንዳላቸው የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አስታወቁ፡፡
ቭላድሚር ፑቲን እንዳሉት በአሁኑ ሰዓት ሀገራቸው በምዕራባውያኑ ጥቃት እየደረሰባት ነው፡፡
ዓላማቸውም የሀገራቸውን አንድነት ማላላት እና…
ሩሲያ ለ300 ሺህ ተጠባባቂ ጦሯ ጥሪ ልታደርግ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለ300 ሺህ ተጠባባቂ ጦሯ ጥሪ ልታደርግ መሆኑን የመከላከያ ሚኒስትሩ ሰርጌ ሾይጉ አስታወቁ።
ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በሩሲያ “ከፊል ወታደራዊ ቅስቀሳ” እንዲደረግ ትዕዛዝ ሰጥተዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ በዛሬው እለት እንዳስታወቁት…
ኢራን የኒውክሌር ስምምነት ላይ ለመድረስ ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ መተማመኛ እንደምትፈልግ አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን የኒውክሌር ስምምነት ላይ ለመድረስ ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ መተማመኛ እንደምትፈልግ አስታወቀች፡፡
የኢራን ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ እና የፈረንሳይ አቻቸው ኢማኑኤል ማክሮን በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው የመንግስታቱ ድርጅት…
ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አፍሪካን ወደ ሌላ “ቀዝቃዛ ጦርነት” ውስጥ እንዳይከታት ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴኔጋል ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ-መንበር ማኪ ሳል ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አፍሪካን ወደ ሌላ “ቀዝቃዛ ጦርነት” ውስጥ እንዳይከታት ጠየቁ፡፡
ማኪ ሳል ይህን ያሉት በኒውዮርክ በተካሄደው 77ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ነው፡፡…
አሜሪካ ትልቋ የጦርነቶች ምንጭ ከመሆን ልትታቀብ ይገባል – ቻይና
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በዓለም ላይ ቀዳሚዋ የጦርነት ምንጭ ከመሆን መታቀብ እንዳለባት የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌንቢን ተናገሩት፡፡
ቃል አቀባዩ ይህን ያሉት አንድ ሪፖርት አሜሪካ ከፈረንጆቹ 1991 ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ በሌሎች…
የዓየር ንብረት ለውጥ በጤና እና በዕፅዋት ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓየር ንብረት ለውጥ በሰው ልጆች ጤና እና ከግማሽ በላይ በሚደርሱ የከተማ ዕፅዋት ላይ ጉዳት እያደረሰ መሆኑን አንድ ጥናት አመላከተ፡፡
ጥናቱ ከተማ ውስጥ ለተተከሉ የዛፍ ዝርያዎች ክብካቤ እንዲደረግ እና በቀጣይ ድርቅን መቋቋም የሚችሉ ዕፅዋት…
ሩሲያ ማዳበሪያ በነጻ ለአፍሪካ ልታቀርብ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ታዳጊ ለሆኑ የአፍሪካ ሀገራት በሺህ ቶኖች የሚቆጠር ማዳበሪያ በነጻ ልታቀርብ መሆኑ ተሰምቷል፡፡
የሩሲያ የማዕድንና የፖታሽ ማዳበሪያዎች አምራች ዩራልቼም ፥ ምርቶቹን ለአፍሪካ በነጻ ለማቅረብ መወሰኑን የኩባንያው ዋና ስራ አስፈፃሚ ዲሚትሪ…
ተመድ የአውሮፓ ኅብረት በሩሲያውያን ላይ የጣለውን የቪዛ እገዳ ነቀፈ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ጎብኚዎችን ቪዛ የሚከለክለው አዲሱ የአውሮፓ ኅብረትን አሠራር የተመዱ ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በበጎ ጎኑ እንዳልተመለከቱት አር ቲ ዘገበ፡፡
ክልከላው በዩክሬን እና ሩሲያ መካከል የዘለቀው ግጭት ሲረግብ እንደሚነሳ ያላቸውን ተሥፋ…
ጆ ባይደን ቻይና በታይዋን ላይ ጥቃት ከፈጸመች አሜሪካ ታይዋንን እንደምትከላከል አስታወቁ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ቻይና በታይዋን ላይ ጥቃት የምትፈጽም ከሆነ ሀገራቸው ታይዋንን እንደምትከላከል አስታውቀዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ባይደን ከሲ ቢ ኤስ ቴሌቪዥን ጋር በነበራቸው ቆይታ÷ አሜሪካ ከታይዋን ጉዳይ ጋር በተያያዘ ከምትከተለው…
ሩስያ በተለያዩ የዩክሬን ግዛቶች ላይ ጥቃት መሰንዘሯን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩስያ በተለያዩ የዩክሬን ግዛቶች በሚገኙ የዩክሬን ጦር ይዞታዎች ላይ ጥቃት መሰንዘሯን የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የሩስያ ጦር ኃይሎች በኬርሶን፣ ሚኮላይቭ፣ ካርኪቭ እና ዶኔትስክ ክልሎች ጥቃት ማካሄዳቸውን ነው ሚኒስቴሩ በመግለጫው…