Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ጆ ባይደን ለዓየር ንብረት ለውጥ እና ለጤና የቀረበው ረቂቅ ላይ ፈረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለዓየር ንብረት ለውጥ እና ጤና ጥበቃ የተጠየቀውን የ700 ቢሊየን ዶላር ህግ ሥራ ላይ እንዲውል በፊርማቸው ማጽደቃቸው ተገለጸ፡፡ ህጉ በዋናነት ባለሐብቶች በሚከፍሉት የገቢ ግብር ላይ ጭማሪ በመጣል ወጪውን…

ሰሜን ኮሪያ ሁለት ክሩዝ ሚሳኤል ማስወንጨፏ ተሰማ 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ ሁለት የክሩዝ ሚሳኤሎችን ማስወንጨፏን የደቡብ ኮሪያው የዜና አገልግሎት ዮንሃፕ ዘግቧል፡፡ የደቡብ ኮሪያን ጦር ዋቢ ያደረገው ዮንሃፕ እንደዘገበው ሰሜን ኮሪያ ከሀገሪቱ ምዕራባዊ የባህር ዳርቻ ወደ ቢጫ ባህር ሁለት የክሩዝ ሚሳኤሎችን…

ታዳጊ ሀገራት በዓለምአቀፍ መድረክ ፍትሃዊ ውክልና ሊኖራቸው ይገባል – ቻይና

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዳጊ ሀገራት በዓለም አቀፍ መድረክ ፍትሃዊ ውክልና ሊኖራቸው እንደሚገባ የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ገለጹ፡፡ ታዳጊ ሀገራት በዓለም አቀፉ መድረክ በሚደርስባቸው ጫና የተወሰኑ ኃያላን ሀገራት ወይም ቡድኖች መጠቀሚያ መሆን የለባቸውም…

በአፍሪካ ፍትሃዊ የክትባት ስርዓት እንዲዘረጋ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ወረርሽኞችን ለመከላከል ተጨማሪ ክትባቶችን ለማምረት "የቴክኖሎጂ መጋራት" እና "የፈጠራ ድጋፍ" እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ። የፈረንሳይ፣ የጀርመን፣ የሩዋንዳ፣ የደቡብ አፍሪካ፣ የሴኔጋል ፕሬዝዳንቶች እና የዓለም ጤና ድርጅት…

ራይላ ኦዲንጋ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት ጉዳይን ወደ ፍርድ ቤት እንደሚወስዱ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዋነኛ ተፎካካሪ የነበሩት ራይላ ኦዲንጋ የምርጫ ውጤቱን እንደማይቀበሉና ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንደሚወስዱ አስታወቁ፡፡ ትናንት ውጤቱ ይፋ በሆነው የኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ፥ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ዊሊያም ሩቶ በጠባብ…

በሱዳን በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ከ50 በላይ ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የዝናብ ወቅት ከጀመረ ጊዜ አንስቶ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ በጥቂቱ 52 ሰዎች መሞታቸውንና ከ8 ሺህ 170 በላይ ቤቶች መውደማቸውን የአገሪቱ  ባለስልጣናት አስታወቀዋል። የሱዳን ባለስልጣናት እንዳስታወቁት፥ በተለያዩ የሀገሪቱ ግዛቶች…

ሩሲያ በዛፖሮዥ የኒውክሌር ጣቢያ ላይ ጥቃት ተፈጽሟል ስትል ከሰሰች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ መከላከያ ሚኒስትር ሰርጌ ሾይጉ በዛፖሮዥ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ደኅንነትን ጉዳይ ላይ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጋር መክረዋል፡፡ ሚኒስትሩ ከጉቴሬዝ ጋር በሥልክ በነበራቸው ውይይት ያነሱት ዩክሬን…

ዊሊያም ሩቶ 5ኛው የኬንያን ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዊሊያም ሩቶ አሸነፉ። ምክትል ፕሬዚዳንቱ ዊሊያም ሩቶ የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋን በጠባብ ውጤት ማሸነፋቸውን የሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ይፋ ያደረገው ውጤት ያመላክታል። በምርጫው ሩቶ ከ50 በመቶው…

ኢራን የቪዬናው የኒውክሌር ውይይቱ ፍላጎቶቿን ያላሟላ መሆኑን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን የኒውክሌር ውይይቱ አወንታዊ ቢሆንም የእሷን ፍላጎት ሙሉ በሙሉ ያሟላ አለመሆኑን ገለጸች። በተያዘው የፈረንጆቹ ነሐሴ ወር መጀመሪያ በኦስትሪያ ቪዬና የ2015ቱን የኒውክሌር ስምምነት ዳግም ወደ ነበረበት ለመመለስ ያለመ ውይይት ተካሂዷል።…

መሪዎች የውሃ አካላትን ደኅንነት ለመጠበቅ በተደረሰው ስምምነት ላይ ሊወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተመድ አባል ሀገራት የውቅያኖስ እና የባሕር ሥነ-ሕይወትን ለመንከባከብ እና ከብዝበዛ ለመታደግ ተጨማሪ ውይይት ለማካሄድ በኒውዮርክ እንደሚሰበሰቡ ተገልጿል። በስብሰባቸው ሥምምነት ላይ ከደረሱ 30 በመቶ ያህሉ የዓለማችን የውቅያኖስ ክፍል በ2030…