Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

መሪዎች የውሃ አካላትን ደኅንነት ለመጠበቅ በተደረሰው ስምምነት ላይ ሊወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተመድ አባል ሀገራት የውቅያኖስ እና የባሕር ሥነ-ሕይወትን ለመንከባከብ እና ከብዝበዛ ለመታደግ ተጨማሪ ውይይት ለማካሄድ በኒውዮርክ እንደሚሰበሰቡ ተገልጿል። በስብሰባቸው ሥምምነት ላይ ከደረሱ 30 በመቶ ያህሉ የዓለማችን የውቅያኖስ ክፍል በ2030…

ሩሲያ ከሰሜን ኮሪያ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ ትቀጥላለች – ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከሰሜን ኮሪያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ፕሬዚዳንት ፑቲን አረጋገጡ፡፡ ፑቲን የሰሜን ኮሪያን የነፃነት ቀን አስመልክተው ለሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በላኩት ደብዳቤ እንደገለፁት የሩሲያ እና የሰሜን ኮሪያ…

የአሜሪካ ኮንግረስ አባላት ለጉብኝት ታይዋን ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት የአሜሪካ ኮንግረስ ልዑካን ቡድን ለሁለት ቀናት ጉብኝት ታይዋን መግባታቸው ተገለጸ። የአሜሪካ ኮንግረስ ሕግ አውጪ አባላት ታይዋን የገቡት፥ የአሜሬካ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ናንሲ ፔሎሲ ታይዋንን ከጎበኙ ሁለት ሣምንታት…

በግብጽ በእሳት አደጋ የ41 ሠዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብጽ በቤተክርስቲያን ውስጥ በተነሳ የእሳት አደጋ የ41 ሠዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ። በቤተክርስቲያኑ ውስጥ 5 ሺህ ምዕመናን የሰንበት ቅዳሴ እያስቀደሱ እንደነበር የቢቢሲ ዘገባ ያመላክታል። በጊዛ በሚገኘው አቡ ሰፊን ቤተክርስቲያን እሳት…

ፕሬዚዳንት ማክሮን ፊንላንድ እና ስዊድን ኔቶን እንዲቀላቀሉ ፈቀዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ እና ስዊድን ኔቶን ለመቀላቀል ያቀረቡት ጥያቄ ከ20 በላይ በሚሆኑ የኔቶ አባል ሀገራት ይሁንታ ማግኘቱ ተገለጸ። ባሳለፍነው ማክሰኞ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለሁለቱ የኖርዲክ ሀገራት ይሁንታን የሚቸር ፊርማ መፈረማቸው ይታወሳል።…

የሩሲያ-ቻይና የንግድ ልውውጥ ትልቅ ምዕራፍ ላይ መድረሱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ እና በቻይና መካከል ያለው ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት የማያቋርጥ እድገት እያሳየ መምጣቱ ተነግሯል፡፡ የሀገራቱ የንግድ ግንኙነት ጠንካራ እድገትን እያሳየ ያለው አስቸጋሪ ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች ባሉበት ነው ተብሏል። በዚህ አመት የንግድ ልውውጡ…

በአውሮፓ የድርቅ አደጋ ወንዞችን እያደረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ የተከሰተው ድርቅ ወንዞችን እያደረቀ፣ ዓሳዎችን እየገደለ እና የእህልን ሰብልንም እያደረቀ ነው ሲል አሶሺየትድ ፕሬስ ዘግቧል፡፡ እንደ ዘገባው፥ በአንድ ወቅት ወንዝ የሚገማሸርበት ሥፍራ አሁን ላይ አቧራ እና በሺዎች…

ቻይና ከአንድ የአሜሪካ ሥጋ አቅራቢ ኩባንያ ምርት እንዳይገባ አገደች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ቻይና ከአንድ የአሜሪካ ኩባንያ የቁም እንስሳት የሥጋ ውጤት ወደ ሀገሯ እንዳይገባ አግዳለች፡፡ የቻይና የጉምሩክ ባለሥልጣናት ከኩባንያው የሚገቡ የሥጋ ውጤቶችን ያገዱት “ራክቶፓሚን” የተሠኘ የተከለከለ ንጥረ ነገር በማግኘታቸው መሆኑን ዛሬ…

ትራምፕ ለዓቃቤ ሕግ ቃላቸውን ለመስጠት አሻፈረኝ አሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ቃላቸውን ለመስጠት አሻፈረኝ ማለታቸው ተገልጿል፡፡ ድርጅታቸው ለአበዳሪዎች፣ ለመድን አገልግሎት ሰጪዎች እና ለግብር አስከፋይ አካላት አሳሳች…

ፊንላንድ እና ስዊድን ኔቶን እንዲቀላቀሉ ከአሜሪካ ይሁንታ አገኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ፊንላንድ እና ስዊድን የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) እንዲቀላቀሉ በሚያስችሉት ፕሮቶኮሎች ላይ መፈረማቸው ተገለጸ፡፡ ሀገራቱ የቃል ኪዳን ድርጅቱን እንዲቀላቀሉ ከዴሞክራቲክ እና ከሪፐብሊካን…