Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በኮፐንሄገን የታጠቀ ግለሰብ በከፈተው ተኩስ ሰዎች መገደላቸው ተሰማ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዴንማርክ ኮፐንሄገን የታጠቀ ግለሰብ በከፈተው ተኩስ ሰዎች መገደላቸው የከተማዋ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
በደረሰው ጥቃት የሦስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በአራት ሰዎች ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል ነው የተባለው፡፡
ፖሊስ ድርጊቱ…
የሶማሊያ ብሔራዊ ጦር 40 የአልሸባብ አሸባሪዎችን ገደልኩ አለ
አዲስ አበባ፣ሰኔ 26፣2014(ኤፍ ቢሲ) የሶማሊያ ብሔራዊ ጦር 40 የአልሸባብ አሸባሪዎችን መግደሉን የሀገሪቱ የቴሌቪዥን ጣቢያ አስታወቀ፡፡
የአልሸባብ ታጣቂዎች በመካከለኛው ሶማሊያ ሸበሌ ግዛት በተደረገ ወታደራዊ ዘመቻ ስለመገደላቸው ነው የሀገሪቱን ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ…
የዶንባስ ግዛት ሙሉ በሙሉ በሩሲያ ወታደራዊ ኃይሎች ቁጥጥር ስር ዋለች
አዲስ አበባ፣ሰኔ 26፣2014( ኤፍ ቢሲ) የዶንባስ ሪፐብሊክ ሙሉ በሙሉ ከዩክሬን ጦር እጅ ወጥታ በሩሲያ ወታደራዊ ኃይሎች ቁጥጥር ስር መዋሏን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የሩሲያ መከላከያ ሚኒስትር ሰርጌይ ሾይጉ ለፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዛሬው እለት ባደረጉት…
ናይጀሪያ በድፍድፍ ነዳጅ ስርቆት ምክንያት 1 ቢሊየን ዶላር ማጣቷን አስታወቀች
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ናይጀሪያ በፈረንጆቹ 2022 የመጀመሪያው ሩብ አመት በድፍድፍ ነዳጅ ስርቆት ምክንያት 1 ቢሊየን ዶላር ማጣቷን የሀገሪቱ የነዳጅ ተቆጣጣሪ ድርጅት አስታወቀ።
ናይጀሪያ በሩብ አመቱ 141 ሚሊየን በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ ማምረቷን ድርጅቱ ገልጿል።…
ሩሲያ ምግብ እና ምግብ ነክ ምርቶችን በመገበያያ ገንዘቧ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ልትጀምር ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከነዳጅ ምርት በተጨማሪ ምግብ እና ምግብ ነክ ምርትችን በመገበያያ ገንዘቧ (ሩብል) ለውጭ ገበያ ማቅረብ እንደምትጀምር አስታወቀች ፡፡
የሩሲያ መንግስት ጥራጥሬ፣ ሱፍ፣ ዘይት እና የተቀነባበሩ ምግቦችን መግዛት የሚፈልጉ ሀገራት ክፍያቸውን…
ቱኒዚያውያን አዲስ በተዘጋጀው የህገ መንግስት ረቂቅ ላይ በተያዘው ሐምሌ ወር ህዝበ ውሳኔ ያደርጋሉ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱኒዚያ መንግስት በአዲስ መልኩ ያዘጋጀውን የህገ መንግስት ረቂቅ ላይ በተያዘው ሐምሌ ወር ለህዝበ ውሳኔ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡
በቱኒዚያ ለፕሬዚዳንት ካይስ ሰኢድ የበለጠ ስልጣን ይሰጣል የተባለው እና የህዝብ ተወካዮች ምክር…
በኳታር የተካሄደው የኢራን የኒውክሌር ድርድር ያለ ስምምነት ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢራንና በዓለም ሃያላን ሀገራት መካከል የተደረሰውን የኒውክሌር ስምምነት ለማደስ የተካሄደው ውይይት ግቡን ሳይመታ መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡
በፈረንጆቹ 2015 የተደረሰውን የኒውክሌር ስምምነት ለማደስ የተካሄደው የመጨረሻው ዙር ውይይት ብዙም ርቀት…
በሱዳን ወታደራዊ አስተዳደሩን በመቃወም በተነሳው ህዝባዊ ተቃውሞ እስካሁን አራት ሰዎች ለኅልፈት ተዳርገዋል
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን ወታደራዊ አስተዳደሩን በመቃወም በወጡ ሰልፈኞች ተቃውሞ ስትናጥ ውላለች።
አሁንም በቀጠለው የተቃውሞ ሰልፍ እስካሁን አራት ሰዎች ለኅልፈት መዳረጋቸውን የሱዳን ዶክተሮች ማዕከላዊ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
ማዕከላዊ ኮሚቴው…
በነሐሴ ወር የ “ኦፔክ” አባል ሀገራት እና አጋሮቻቸው የነዳጅ ምርታቸውን ለማሳደግ ተሥማሙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ አምራችና ላኪ ሀገራት እንዲሁም አጋሮቻቸው የሚያመርቱትን የነዳጅ መጠን በቀን በ648 ሺህ በርሜል ለማሳደግ ሥምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
ሩሲያ በተጣለባት ማዕቀብ ምክንያት የነዳጅ ምርቷን ለመቀነስ ተገዳ መቆየቷ የሚታወስ ሲሆን፥ “ኦፔክ” እና…
ኔቶ ፊንላንድን እና ስዊድንን በአባልነት ለመቀበል ወሰነ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ፊንላንድን እና ስዊድንን በአባልነት ለመቀበል ወሰነ።
ጉባኤውን በማድሪድ እያካሄደ ያለው ኔቶ ሁለቱ ሀገራት የአባልነት ስምምነቶችን እንዲፈርሙ ጥሪ አቅርቧል።
ፊንላንድ እና ስዊድን ቃል…