Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ሩሲያ 485 የአሜሪካ እና የካናዳ ምክር ቤት አባላት ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ አገደች
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ 485 የአሜሪካ እና የካናዳ ምክር ቤት አባላት ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ ማገዷን አስታወቀች።
ሩሲያ በሁለቱ ሀገራት ባለሥልጣናት ላይ ውሳኔውን ያስተላለፈችው በዚህ ዓመት መጋቢት 24 ቀን አሜሪካ በ328 የሩሲያ ምክር ቤት (ዱማ) አባላት ላይ…
ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት በምግብ ዋስትና ላይ አፋጣኝ እርምጃ እንዲወሰድ ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት ከሩስያ-ዩክሬን ጦርነት ጋር በተያያዘ የተከሰተውን የኢኮኖሚ ቀውስ ለመፍታት ዓለማቀፉ ማህበረሰብ በምግብ ዋስትና ላይ አስቸኳይ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በተፈጥሮ ጋዝ ላይ የተከሰተው…
የሩሲያ- ዩክሬን ግጭት ዓለምን ወደ አዲስ “የቀዝቃዛ ጦርነት ዘመን” እየወሰደ ነው ስትል ቱርክ አስጠነቀቀች
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ- ዩክሬን ግጭት ዓለምን ወደ አዲስ “የቀዝቃዛ ጦርነት ዘመን” እየወሰደ ነው ስትል ቱርክ አስጠነቀቀች።
የቱርክ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ቃል አቀባይ ኢብራሄም ካሊን እንደገለፁት፥ ዓለምን ወደ አዲስ የቀዝቃዛ ጦርነት…
ሩሲያ አሜሪካ ምዕራባውያኑን በማስተባበር ወደ ዩክሬን የምትልከውን የጦር መሣሪያ አቅርቦት ካላቆመች እርምጃ እንደምትወስድ አስጠነቀቀች
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ወደ ዩክሬን የምትልከውን የጦር መሣሪያ አቅርቦት የማታቆም ከሆነ እርምጃ እወስዳለሁ ስትል ሩሲያ አስጠነቀቀች፡፡
የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ራያብኮቭ አሜሪካ ወደ ዩክሬን የጦር መሳሪያዎች እየላከች መሆኑን ሀገራቸው…
ሩሲያ በአሜሪካ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ትጠቀማለች በሚል የቀረበባትን ውንጀላ መሰረተ ቢስ ነው ስትል አጣጣለች
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በአሜሪካ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ትጠቀማለች በሚል የቀረበባትን ውንጀላ መሰረተ ቢስ ነው ስትል አጣጣለች።
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ኔድ ፕራይስ፥ ሩሲያ በዩክሬን እያካሄደች ባለው ወታደራዊ ዘመቻ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ልትጠቀም…
ሩሲያ የዩክሬንን የምድር ውስጥ የጦር ማዘዣ ማዕከል በሚሳኤል አወደመች
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዶኔስክ ክልል ውስጥ የሚገኘውን የዩክሬንን የምድር ውስጥ የጦር ማዘዣ ማዕከል በኪንዝሃል ሚሳኤል ማውደሟን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፥በዶኔስክ የሚገኘው የዩክሬን ጦር ሃይሎች የምድር…
በፈረንሳይ የመጨረሻ ዙር ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዛሬ መካሄድ ይጀምራል
አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ በሚካሄደው የመጨረሻ ዙር ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በስልጣን ላይ ያሉት ፐሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና ማሪን ሌ ፔን ከፍተኛ ፉክክር ያሳያሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ለሚያዚያ 16ቱ የፍፃሜ ምርጫ በተደረገው የመጀመሪያ ዙር ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ማክሮን…
ፓኪስታናውያን ኢምራን ካን ከጠቅላይ ሚኒስትነትር መነሳታቸውን በመቃወም አደባባይ ወጡ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ ቁጥር ያላቸው ፓኪስታናውያን ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካን ከስልጣን መነሳታቸውን በመቃወም የተቃውሞ ሰልፍ እያደረጉ ነው፡፡
የሀገሪቱን ዋና ከተማ ኢስላምባድን ጨምሮ በርካታ የፓኪስታን ከተሞች በከፍተኛ የተቃውሞ ሰልፍ…
የሩስያ ኃይሎች በምስራቅ ዩክሬን በኩል የማጥቃት ዘመቻቸውን ማፋፋማቸው ተነገረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩስያ ኃይሎች በምሥራቃዊ ዩክሬን በኩል የሚያደርጉትን የማጥቃት ዘመቻ እንደገና አጠናክረው መቀጠላቸው ተነገረ።
ሞቅ ቀዝቀዝ እያለ የዘለቀውና 46ኛ ቀኑን የያዘው የሩስያ እና የዩክሬን ጦርነት በዛሬው ዕለት በዩክሬን ምሥራቃዊ…
ሩስያ ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባልነት ራሷን አገለለች
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩስያ ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባልነት ራሷን ማግለሏን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሀገሪቱ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት አባልነቷን ማቋረጧን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።…