Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

የሶማሊያ መንግስት በእሳት አደጋ ንብረት ለወደመባቸው ነጋዴዎች የ12 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የሶማሊያ መንግስት በሀርጌሳ ከተማ በደረሰው የእሳት አደጋ ንብረታቸው ለወደመባቸው ነጋዴዎች የ12 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ፡፡ በሃርጌሳ ከተማ በዋሄን የገበያ ማዕከል በተፈጠረው የእሳት አደጋ 28 ሰዎች አደጋ ሲደርስባቸው ከ1 ነጥብ…

ሀንጋሪ ከአውሮፓ ህብረት ውሳኔ በማፈንገጥ በሩሲያ ሩብል ለመገበያየት ወሰነች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀንጋሪ የአውሮፓ ህብረት በሞስኮ ላይ የጣለውን የኃይል ማእቀብ ውድቅ በማድረግ የሩሲያን ነዳጅ በሩሲያ መገበያያ ገንዘብ ሩብል ለመግዛት ተስማምታለች፡፡ የሀንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን እንደተናገሩት ሀንጋሪ ከሩሲያ ጋር በምታደርገው…

ሱዳናውያን በአገሪቱ መንግስት ላይ የሚያደርጉትን ተቃውሞ ቀጥለዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳናውያን በወታደራዊው መንግስት ላይ የሚያደርጉትን ሰላማዊ ሰልፍ አጠናክረው ቀጥለዋል፡፡ በሱዳን ወታደራዊ መንግስት እና የሲቪል አስተዳደር የነበረው ውጥረት ባለመርገቡ ባለፈው ጥቅምት ወር የሱዳን ወታደራዊ ኃይል መፈንቅለ…

የቡርኪናፋሶው የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኮምፓኦሬ የእድሜ ልክ እስራት ተፈረደባቸው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቶማስ ሳንካራ ግድያ የተከሰሱትና ለወራት ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ የቆዩት የቡርኪናፋሶ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ብሌዝ ኮምፓኦሬ የእድሜ ልክ እስራት ተፈርዶባቸዋል፡፡   በፈረንጆቹ ጥቅምት 15 ቀን 1987 የተገደለውን የቶማስ ሳንካራ…

የቻይናው “ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ” ለአፍሪካ ብልጽግና ጉልህ ሚና ይኖረዋል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና “ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ “ ለአፍሪካ አኅጉራዊ ዕድገት ጉልህ ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ፡፡ ኢኒሼቲቩ ቀጣናውን በልማት ለማሥተሳሰርና የበለጸገች አፍሪካን ዕውን ለማድረግ በከፍተኛ ደረጃ ያግዛል ነው የተባለው፡፡ በቻይና አነሳሽነት…

የሶማሊያ መሪዎች ለሀገሪቱ የምርጫ ሂደት መቋጫ እንዲያበጁለት ተጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ መሪዎች በመነጋገር እና በመግባባት የሀገሪቷን የምርጫ ሂደት እንዲቋጩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጠየቁ፡፡ ከ91 በመቶ በላይ የሚሆኑት የሀገሪቷ የተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎች በተመራጮች ተይዘው በመጠናቀቃቸው የአፍሪካ…

በአፍሪካ 346 ሚሊየን ዜጎች በአስከፊ ረሃብ ውስጥ እንደሚገኙ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ 346 ሚሊየን ዜጎች በአስከፊ ረሃብ ውስጥ እንደሚገኙ ዓለም አቀፉ ቀይ መሰቀል ማህበር አስታወቀ፡፡ ግጭት፣ የአየር ንብረት ለውጥ እና የምግብና የነዳጅ ዋጋ መናር ለረሃቡ መከሰት ምክንያት መሆኑን ነው ማህበሩ…

የአውሮፓ ህብረት የጦር ወንጀል መርማሪዎችን ወደ ዩክሬን ሊልክ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በዩክሬኗ ቡቻ ከተማ የተፈፀመውን የጦር ወንጀል የሚመረምር ቡድን ወደ ዩክሬን ሊልክ መሆኑን አስታወቀ። የአውሮፓ ኅብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሌየን ከዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎዶሚር…

ቻይና የአውሮፓ ኅብረት አሳሳች መረጃ አነፍናፊ ኤጀንሲዎች ከዩክሬን ጋር በተያያዘ የሚያቀርቡባትን ውንጀላ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የአውሮፓ ኅብረት አሳሳች መረጃ አነፍናፊ ኤጀንሲዎች በዩክሬን ግጭት ላይ ያለኝን አቋም በተሳሳተ መልኩ አቅርበዋል ስትል ተቃወመች፡፡ የአውሮፓ ኅብረት አሳሳች መረጃ አነፍናፊ ኤጀንሲዎች፥ ቻይና ከሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ጋር በተያያዘ…

ተመድ በቡቻ የተፈጸመውን ግድያ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ጥሪ አቀረበ

አዲሰ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩክሬኗ ከተማ ቡቻ የተፈፀመውን የንፁሀን ዜጎች ግድያ ገለልተኛ አካል እንዲያጣራው የመንግስታቱ ድርጅትዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ጉቴሬዝ በትዊተር ገፃቸው እንዳስታወቁት የሞቱ የንፁሀን ዜጎችን ምስል በማየቴ…