Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ከ90 በላይ ስደተኞች በሜዲትራንያን ባህር መስጠማቸው ተሰማ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ90 በላይ ስደተኞችን የጫነች ጀልባ በሜዲትራንያን ባህር መስጠሟ ተሰማ።
ጀልባዋ በሳምንቱ መጨረሻ ከሊቢያ ስደተኞችን ጭና ወደ አውሮፓ ለማሻገር ስትሞክር መስጠሟን አሶሺየትድ ፕረስን ጠቅሶ ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል።…
የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ኃይሎች የሠላም ሥምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ መሪዎች በወታደራዊ አቅርቦት ላይ ሳይስማሙ ያቆዩትን ጉዳይ እልባት ሰጥተው የሠላም ሥምምነት ተፈራርመዋል፡፡
ሥምምነቱን የተፈራረሙት በጎረቤት ሱዳን የተካሄደውን ሽምግልና ተከትሎ መሆኑን ኤ ኤፍ ፒ ዘግቧል።
ፕሬዚዳንት…
ሩሲያ ዕዳቸውን በሩብል የሚከፍሉ “ጠላት” ያለቻቸውን ሀገራት ዝርዝር ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እዳቸውን በሩብል የሚከፍሉና “ጠላት” ብላ የፈረጀቻቸውን ሀገራት ዝርዝር ይፋ አድርጋለች፡፡
በሩሲያ በጠላትነት የተፈረጁት ሀገራት ሃያ ሰባቱን የአውሮፓ አባል ሀገራት ጨምሮ ሞናኮ፣ ስዊዘርላንድ፣ ኖርዌይ፣ አይስላንድ እና ሳን ማሪኖ፣…
ዩክሬን ለሩሲያ ግልጽ ጠላት መሆኗን አሳይታለች-ዲሚትሪ ፔስኮቭ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘመናዊቷ ዩክሬን የሩሲያ የረጅም ጊዜ ጠላት መሆኗን አሳይታለች ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ፡፡
ቃል አቀባዩ ለቤላሩስ የቴሌቪዥን ጣቢያ እንደተናገሩት÷ ዩክሬን ለእኛ የደህንነት እና ህልውና ስጋት የሆነች ሀገር ናት፤አሁን…
ብሪታኒያ ከሩሲያ በሚገቡ የብረት ምርቶች ላይ እገዳ ጣለች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታኒያ ከሩሲያ በሚገቡ አንዳንድ የብረት ምርቶች ላይ እገዳ መጣሏን አስታውቃለች፡፡
የለንደን የብረታ ብረት አቅራቢ ድርጅት (ኤልኤምኢ) እንዳስታወቀው ከሩሲያ የሚገቡ ብረቶች በብሪታኒያ መጋዘኖች ውስጥ እንዳይቀመጡ…
ሩሲያ ከዛሬ ጀምሮ የነዳጅ ክፍያ በሩብል እንዲሆን ደነገገች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ሀገራቸው ነዳጅ በሩብል ለመሸጥ የሚያስችላትን ድንጋጌ ፈረሙ፡፡
ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ÷ ሀገራት ከዛሬ ጀምሮ በሩሲያ ባንኮች አካውንት እንዲከፍቱና የነዳጅ ሽያጭ ክፍያቸውን በሩሲያ መገበያያ ገንዘብ ሩብል…
ሩሲያ በአውሮፓ ህብረት አመራሮች ላይ የጉዞ እገዳ ጣለች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት አመራሮች ወደ ሩሲያ እንዳይገቡ መታገዳቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
በአመራሮቹ ላይ የተጣለው እገዳ ሞስኮ ዩክሬን ላይ ከወሰደችው ወታደራዊ እርምጃ ጋር በተያያዘ በምዕራባውያን ለተጣለባት ማዕቀብ የአጸፋ ምላሽ…
አሜሪካ የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮችን ለፖለቲካ ፍጆታ ከማዋል እንድትቆጠብ ቻይና ጠየቀች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በቻይና የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮች ላይ ያላትን የተሳሳተ አቀራረብ በአስቸኳይ እንድታርም የቻይና ንግድ ሚኒስቴር አስጠነቀቀ፡፡
የቻይና ንግድ ሚኒስቴር ÷ ቻይና በምታደርጋቸው የንግድ እንቅሥቃሴዎች ላይ ጫና በመፍጠር ኢኮኖሚዋን ለመጉዳት…
አሜሪካ የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮችን ለፖለቲካ ፍጆታ ከማዋል እንድትቆጠብ ቻይና ጠየቀች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በቻይና የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮች ላይ ያላትን የተሳሳተ አቀራረብ በአስቸኳይ እንድታርም የቻይና ንግድ ሚኒስቴር አስጠነቀቀ፡፡
የቻይና ንግድ ሚኒስቴር ÷ ቻይና በምታደርጋቸው የንግድ እንቅሥቃሴዎች ላይ ጫና በመፍጠር ኢኮኖሚዋን ለመጉዳት…
ሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ድርድራቸውን ነገ በኦንላይን ሊቀጥሉ ነው
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ድርድራቸውን ነገ በቀጥታ (ኦንላይን) ሊቀጥሉ ነው።
የዩክሬን ተደራዳሪ ዴቪድ አራካሚያ ሁለቱ ሃገራት በቱርክ ስኬታማ ውይይት ማድረጋቸውን አስታውሰው፥ በነገው እለት በኦንላይን ቀጣይ ድርድራቸውን ያካሂዳሉ ብለዋል።…