Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ሀገራቱ የኑክሌር የጦር መሳሪያ ውድድር ላለማድረግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስቱ የኒውክሌር ጦር መሣሪያ የታጠቁ ሀገራት ከሚያደርጓቸው የኒውክሌር የጦር መሣሪያ ውድድሮች እንደሚታቀቡ በጋራ ባወጡት መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ ቻይና ፣ ሩሲያ፣ ፈረንሳይ፣ ብሪታንያ እና አሜሪካ የጸጥታው ምክር ቤት አባላት ሲሆኑ፥ የኒውክሌር…

የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ከሰሜን ኮሪያ ጋር ሠላም ለማስፈን እንደሚሰሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ሙን ጃ-ኢን፥  ከሰሜን ኮሪያ ጋር “የማይቀለበስ የሠላም መንገድ” ብለው የገለጹትን ግንኙነት ለመመስረት ጠንካራ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ፥ ደቡብ ኮሪያ በሁለቱ ኮሪያዎች መካከል ያለውን ግንኙነት መደበኛ…

የሱዳን ጦር ኢብራሂም ኤልባዳዊን ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ ሊሾም ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጦር የቀድሞ የሀገሪቷ ገንዘብ ሚኒስትር የነበሩትን ኢብራሂም ኤልባዳዊ ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ ሊሾም መሆኑን ሲጂቲኤን አስነብቧል፡፡ አብደላ ሀምዶክ ከጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው መልቀቃቸውን ይፋ ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው የሀገሪቱ ጦር…

የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣  2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሰዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ስልጣን መልቀቃቸውን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሱዳን ህዝብ ባስተላለፉት መልዕክት ስልጣን መልቀቃቸውን ይፋ አድርገዋል። ሱዳን በቅርቡ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ማድረጓን ተከትሎ በፖለቲካ…

አዲሱ ዓመት ስለ ኒውክሌር ጦር መሣሪያና አሜሪካ የምናወራበት ሳይሆን ስለ ትራክተር ፋብሪካዎቻችን የምናስብበት ነው – ኪም ጆንግ ኡን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያ መሪ ኪም ጆንግ ኡን አዲሱ ዓመት ስለ አሜሪካ እና ስለ ኒውክሌር ጦር መሣሪያዎቻችን የምናወራበት ሳይሆን ስለ ትራክተር ፋብሪካዎች እና ስለ ተማሪዎች ዩኒፎርም የምናስብበት ይሆናል አሉ። ኪም ጆንግ ኡን ይህን የተናገሩት ሥልጣን ከያዙ…

የጎርጎሳውያንን የቀን አቆጣጠር የሚከተሉ ሀገራት ዛሬ አዲስ ዓመታቸውን ተቀብለዋል

  አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎርጎሳውያንን የቀን አቆጣጠር የሚከተሉ ሀገራት ዛሬ 2022 አዲስ ዓመታቸውን ተቀብለዋል።   የኮሮና ቫይረስ በተለይም በአውሮፓ እና አሜሪካ ስርጭቱ ዳግም ማገርሸቱን ተከትሎ በርካታ ሀገራት አዲስ ዓመታቸውን የተቀበሉት በተቀዛቀዘ ድባብ ነው።…

ሩሲያ 12 ስኬታማ የኃይፐርሶኒክ ሚሳኤሎች ሙከራ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን የዚርኮን ኃይፐርሶኒክ ሚሳኤሎች በተከታታይ ለ12 ጊዜ በማስወንጨፍ ሀገራቸው ስኬታማ ሙከራ ማድረጓን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን ከሀገሪቷ እንዲሁም ከሣይንሥ እና ትምህርት ምክር ቤቶች ጋር በጥምረት ባደረጉት…

የኦሚክሮን ስርጭት እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ ሀገራት የአዲስ ዓመት በዓል እንቅስቃሴን እየገደቡ ነው

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 22፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኦሚክሮን ስርጭት በአለም አቀፍ ደረጃ እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ ሀገራት የአዲስ ዓመት በዓል እንቅስቃሴን እየገደቡ መሆኑ ተገለጸ። የፈረንጆቹ አዲስ አመት በሚከበርበት በዚህ ወቅት በአለም አቀፍ ደረጃ የኮቪድ-19…

የቻይና ማዕከላዊ ባንክ የበካይ ጋዝ ልቀትን ለመቀነስ 13 ነጥብ 43 ቢሊየን ዶላር መደበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ማዕከላዊ ባንክ ኃላፊ ሱን ጉፌንግ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ÷ የገንዘብ ተቋማት በሀገሪቷ የበካይ ጋዝ ልቀትን ለመቀነስ እና ለመቆጣጠር ለሚሰሩ ድርጅቶች የሚያበድሩት 13 ነጥብ 43 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መድቧል፡፡ ሱን ፌንግ ÷ በቻይና…

ኢራን ሮኬት ወደ ህዋ አስወነጨፈች

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ኢራን ሲሞርግ ወይም ፎኒክስ የተባለዉን ሮኬት ወደ ህዋ ማሰወንጨፏን አስታወቀች። ኢራን በፈረንጆቹ 2015 የተደረሰውን የኒዩክሌር ስምምነት ዳግም ማነቃቃት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ንግግር እየተደረገ ባለበት በዚህ ወቅት ሮኬቱን ማስወንጨፏ ምናልባትም…