Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የአፍሪካ ህብረት 220 ሚሊየን ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ለአባል ሀገራቱ ማሰራጨት ጀመረ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ከባለፈው ሐሙስ ጀምሮ 220 ሚሊየን ዶዝ ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን የኮቪድ- 19 ክትባት ለአባል ሀገራቱ እያሰራጨ ነው፡፡
በቀጣይም ህብረቱ ተጨማሪ 180 ሚሊየን ዶዝ ክትባት የማሰራጨት አቅም አለው ነው የተባለው፡፡
ስርጭቱ እውን…
ናይጄሪያ 78 ታጣቂዎች መግደሏን አስታወቀች
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጄሪያ ጦር በአየር ጥቃት 78 ታጣቂዎች መግደሉን አስታወቀ።
የሃገሪቱ አየር ሃይል እንዳስታወቀው አብዛኞቹ ታጣቂዎች በተሽከርካሪ ለማምለጥ ሲሞክሩ እርምጃ ተወስዶባቸዋል።
ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ የናይጄሪያ የፀጥታ ኃይሎች በታጣቂዎች ላይ…
ዩ ኤስ ኤድ የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመግታት የሚውል 720 ሚሊየን ዶላር ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩ ኤስ ኤድ የተሰኘው የአሜሪካ ዓለምአቀፍ ተራድኦ ድርጅት ለኮቪድ 19 ምላሽ እና ማገገሚያ የሚውል 720 ሚሊየን ዶላር ማፅደቁ ተሰማ፡፡
የአሜሪካ ዓለምአቀፍ ተራድኦ ድርጅት ኃላፊ ሳማንታ ፓወር እንደገለፁት በጀቱ የኮቪድ 19 ስርጭትን በዓለም…
ሱዳን ዓለም አቀፉን የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ለመቀላቀል የቀረበውን ረቂቅ አጸደቀች
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን የሽግግር ጊዜ አስተዳደር ካርቱም ዓለም አቀፉን የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ለመቀላቀል የቀረበውን ረቂቅ ማጽደቁ ተሰማ።
ረቂቁ ሃገሪቱ ዓለም አቀፉን የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ለመቀላቀል የሚያስችላትን መንገድ የሚከፍት መሆኑን ጠቅላይ…
በአፍሪካ በዴልታ ዝርያ ኮቪድ 19 ምክንያት ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር በ80 በመቶ አሻቀበ
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የዴልታ ዝርያ ባለው የኮቪድ 19 ቫይረስ ምክንያት ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር በ1ወር ውስጥ ብቻ በ80 በመቶ ማሻቀቡን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡
በወሩ በአፍሪካ በኮቪድ 19 ምክንያት ሕይወታቸውን ያለፈ ሰዋች ቁጥር 24 ሺህ…
ባህር አቋርጠው ሲጓዙ የነበሩ ከ700 በላይ የሚሆኑ ስደተኞች የህይወት አድን ሰራተኞች ታደጓቸው
አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) በሊቢያ እና ማልታ ዳርቻዎች ከ 700 በላይ የሚሆኑ ስደተኞች ባህር አቋርጠው ሲጓዙ የህይወት አድን ሰራተኞች ታድገዋቸዋል፡፡
በዚህ ሳምንት ከሊቢያና ማልታ ዳርቻዎች ስደተኞቹ የሜዲትራኒያን ባህርን አቋርጠው ወደ አውሮፓ ለመሻገር ሲሞክሩ ነው…
በጃፓኗ ቶኪዮ በአንድ ቀን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች በኮቪድ19 መያዛቸው ተሰማ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሊምፒክ ውድድር አስተናጋጇ ቶኪዮ በአንድ ቀን 3 ሺህ 177 ሰዎች በኮቪድ19 መያዛቸውን የከተማዋ ባለስልጣናት አስታወቁ፡፡
በከተማዋ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መጨመርም በሆስፒታሎች ላይ ጫና ማሳደሩ ነው የተገለጸው፡፡
በቶኪዮ…
በኢራቅ የሚገኙ የአሜሪካ ወታደሮች በተያዘው ዓመት መጨረሻ ሀገሪቱን ለቀው እንደሚወጡ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢራቅ የሚገኙ የአሜሪካ ወታደሮች በተያዘው ዓመት መጨረሻ ሀገሪቱን ለቀው እንደሚወጡ ተገልጿል፡፡
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ÷ አሜሪካ በዚህ ዓመት መጨረሻ ላይ ኢራቅ ላይ የነበራትን ተልዕኮ ታጠናቅቃለች ብለዋል፡፡ የኢራቅን ወታደሮች…
እስራኤል እስከ ፈረንጆቹ 2050 የካርበን ልቀት መጠኗን 85 በመቶ ለመቀነስ ማቀዷን አስታውቃለች
አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል እስከ ፈረንጆቹ 2050 የካርበን ልቀት መጠኗን 85 በመቶ ለመቀነስ ማቀዷን አስታውቃለች፡፡
የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ናፍታሊ ቤኔት ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ ÷ በፈረንጆቹ 2015 በፈረንሳይ የተፈረመውን የአየር ንብረት…
በቱኒዚያ የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከስልጣን ተነሱ
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱኒዚያ በኮሮና ቫይረስ አያያዝ ምክንያት የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከስልጣን ተነስተዋል፡፡
የቱኒዚያ መንግስት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመቆጣጠር የወሰደውን እርምጃ በመቃወም በርካታ ዜጎች አደባባይ በመውጣት…