Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

በብራዚል በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ዜጎች ቁጥር ከ 600 ሺህ ማለፉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብራዚል በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ዜጎች ቁጥር ከ 600 ሺህ ማለፉ ተገለፀ፡፡ በዚህም ብራዚል ከአሜሪካ ቀጥሎ ከፍተኛ የሞት ቁጥር ያስመዘገበች ሁለተኛዋ ሀገር ሆናለች፡፡ እየጨመረ በመጣዉ የዜጎች ሞት የብራዚሉ…

ማሪያ ሬሳ እና ድሚትሪ ሙራቶቭ የ2021 የሠላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊዎች ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊሊፒንሳዊቷ ማሪያ ሬሳ እና ሩሲያዊው ድሚትሪ ሙራቶቭ የ2021 የሠላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊዎች ሆኑ፡፡ ያሸነፉትም ዴሞክራሲና ሠላም ይሰፍን ዘንድ ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት እንዲከበር ባበረከቱት አስተዋጽዖ መሆኑ ተመላክቷል፡፡…

በደቡብ ሱዳን የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ከ600 ሺህ በላይ ዜጎች ለጉዳት ተጋለጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን ከግንቦት ወር ጀምሮ እየተስፋፋ በሄደው የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ቢያንስ 623 ሺህ ያህል ዜጎች ለጉዳት መጋለጣቸው ተገለፀ፡፡ በአደጋው በርካቶች ቤት ንብረታቸውን ጥለው በመሸሽ ላይ መሆናቸውም ነው የተመላከተው፡፡ በሀገሪቷ…

የዓለም ባንክ የአፍሪካ ሀገሮችን ኢኮኖሚ ለማሳደግ ፕሮጀክት መንደፉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገሮችን ኢኮኖሚ በ3ነጥብ 3 በመቶ ለማሳደግ ፕሮጀክት መንደፉን አስታወቀ፡፡ የአፍሪካ “የሸቀጦች ዋጋ ጭማሪ ከቻይና ፈጣን እድገት ጋር ሲነፃፀር በ2021 የመጀመሪያ አጋማሽ የአፍሪካን የወጪ ንግድ…

ታንዛኒያዊውፕሮፌሰር አብዱልራዛቅ ጉርናህ የ2021 የኖቤል ተሸላሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ታንዛኒያዊው ደራሲ ፕሮፌሰር አብዱልራዛቅ ጉርናህ የ2021 የሥነ-ፅሁፍ ዘርፍ ተሸላሚ መሆናቸው ተሰማ፡፡ ተሸላሚ መሆናቸውን ያስታወቀው የስዊድን አካዳሚ ሲሆን መረጃዎች እንደሚያመላክቱት አሸናፊ ያደረጋቸው ሥነ-ፅሁፍም በቅኝ ግዛት አስከፊነት እና…

የ2021 የኬሚስትሪ ኖቤል ሽልማትን ሁለት ሣይንቲስቶች በጋራ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በስዊድን ስቶኮልም “ሮያል ሣይንስ አካዳሚ” የተሰየመው የኖቤል ሽልማት ጉባዔ የ2021 የኬሚስትሪ ዘርፍ የኖቤል ሽልማት ለጀርመናዊው ሣይንቲስት ቤንጃሚን ሊስት እና ለአሜሪካዊው ዴቪድ ማክሚላን በጋራ ሸለመ፡፡ የኖቤል ኮሚቴው ÷ ሣይንቲስቶቹ…

ሦሥት የፊዚክስ ሊቃውንት የ2021 የኖቤል ሽልማት አሸናፊ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በስዊድን ስቶኮልም በሚገኘው “የስዊድን ሮያል ሳይንስ አካዳሚ” በተሰየመው የኖቤል ሽልማት ኮሚቴ በፊዚክስ ዘርፍ አሸናፊ የሆኑ ሶስት ሊቃውንቶች ተሸላሚ እንደሚሆኑ ታውቋል፡፡ ትውልደ ጃፓናዊ የሆነው አሜሪካዊ ሳዩኩሮ ማናቤ፣ ጀርመናዊው ክላውስ…

የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት የግሉ ዘርፍ የበኩሉን ሊወጣ ይገባል አሉ የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት

አዲስ አበባ፣ መ ስከረም 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለዉጥን ለመከላከል ዓለማቀፋዊ የሆኑ የግል ድርጅቶች የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን ጥሪ አቀረቡ። አካታችና ዘላቂ የሆነ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማምጣት ከአየር ብክለት የፀዳ አገርና ዓለም ሊኖር…

የ2021 የሕክምና ዘርፍ የኖቤል ሽልማት 2 ተመራማሪዎች በጋራ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2021 የፊዚዮሎጂ ወይም የሕክምና ዘርፍ የኖቤል ሽልማት ዴቪድ ጁሊየስ እና አርደም ፓታፑቲያን የተባሉ ተመራማሪዎች በጋራ እንዳሸነፉ ተሰማ፡፡ ውሳኔው የተላለፈው በትናንትናው እለት በስዊድን ካሮሊንስካ ኢንስቲትዩት በተሰየመው ጉባዔ መሆኑ…

ደቡብ ሱዳን እና ኡጋንዳ በመካከላቸው የነበረውን የዜጎች የጉዞ ቪዛ አስቀሩ

አዲሰ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኡጋንዳውያንና ደቡብ ሱዳናውያን ወደየአገሮቹ ጉዞ ሲያደርጉ ይጠየቅ የነበረውን ቪዛ ማስቀረታቸው ተገለጸ። ኡጋንዳ ቀደም ሲል በመስከረም ወር የቪዛ ጥያቄን ያስቀረች ሲሆን÷ ደቡብ ሱዳንም በተመሳሳይ ኡጋንዳውያን ያለቪዛ እንዲገቡ ፈቅዳለች፡፡…