Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ተከትሎ  43 የአፍሪካ አገራት ድንበሮቻቸውን ሙሉ በሙሉ ዘጉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2012 ፣ (ኤፍ.ቢ.ሲ)በአፍሪካ  በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ  43 የአፍሪካ አገራት ድንበሮቻቸውን ሙሉ በሙሉ ዘግተዋል። በአህጉሪቱ በሽታው በፍጥነት  መስፋፋት ላይ ሲሆን እስካሁን ከ 225 ሺህ 105 በላይ  ሰዎች በቫይረሱ…

በቤጂንግ ሁለተኛው ዙር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሊከሰት ይችላል የሚል ስጋት ነግሷል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ዋና ከተማ ቤጂንግ ሁለተኛው ዙር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሊከሰት ይችላል የሚል ስጋት መንገሱ ተነገረ።   ቤጂንግ በሚገኝ የጀምላ ማከፋፈያ የገበያ ስፋራ ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱን ተከትሎ ነው ስጋቱ የነገሰው።…

በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ41 ሺህ አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል። አሁን ላይ በሀገሪቱ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከብሪታንያ በመብለጥ ከ41 ሺህ አልፏል። አሃዙ ከአሜሪካ ቀጥሎ ዓለም ላይ ሁለተኛው…

አሜሪካ እና ኢራቅ በወታደራዊ ጉዳዮች በጋራ መስራት በሚችሉበት አግባብ ዙሪያ ምክክር አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ኢራቅ በወታደራዊ ጉዳዮች በጋራ መስራት በሚችሉበት አግባብ ዙሪያ ምክክር አደረጉ። የሁለቱ ሃገራት ከፍተኛ ባለስልጣናት የአሜሪካ ወታደሮች ወደፊት በኢራቅ በሚኖራቸው ቆይታና በሚሰፍሩበት ሁኔታ እንዲሁም በወታደራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ…

የብሪታንያ ኢኮኖሚ በሚያዚያ ወር በ20 ነጥብ 4 በመቶ አሽቆልቁሏል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪታንያ ኢኮኖሚ በሚያዚያ ወር በ20 ነጥብ 4 በመቶ ማሽቆልቆሉን የሃገሪቱ ስታቲስቲክስ ቢሮ አስታወቀ። የኮሮና ቫይረስን ተከትሎ በሃገሪቱ በእንቅስቃሴ ላይ የተጣለው ክልከላ ለማሽቆልቆሉ ምክንያት መሆኑም ተገልጿል። ያጋጠመው ኢኮኖሚያዊ…

በሽር አል አሳድ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢማድ ካሚስን ከስልጣን አባረሩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶሪያው ፕሬዚዳንት በሽር አል አሳድ የሃገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ኢማድ ካሚስን ከስልጣን አባረሩ። ከፈረንጆቹ 2016 ጀምሮ የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ካሚስ የመባረራቸው ምክንያት ግን አልተገለጸም። በሃገሪቱ እየከፋ የመጣውን…

ኬንያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙና ምልክት የማያሳዩ ህመምተኞችን ከሆስፒታል ልታስወጣ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ በኮሮና ቫይረስ ተይዘው የቫይረሱን ምልክት ያላሳዩ ህመምተኞችን ከሆስፒታሉ ልታስወጣ መሆኑን ገልጻለች ። የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ ኃላፊ ራሺድ አማን ÷በአገሪቱ በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ ሁሉንም…

የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት የተጣለን ዕገዳ በመጣሳቸው ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዜሌንስኪ መንግስታቸው የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር የጣለውን የእንቅስቃሴ ገደብ ባለማክበራቸው ተቀጡ፡፡ ፕሬዝዳንቱ ለቅጣት የተዳረጉት ከሳምንት በፊት በአገሪቱ ማዕከላዊ ክፍል ውስጥ በምትገኘው ኼሜለኒስካይ ከተማ…

በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ200 ሺህ በለጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ አህጉር በኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) የተያዙ ሰዎች ቁጥር 209 ሺህ 380 መድረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ። በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ7 ሚሊየን 360 ሺህ መብለጡን የሚያሳየው የጆን ሆፕኪንስ…

በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ2 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 4፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የተያዙ ሰዎች ቁጥር  2ሚሊየን 464 ሺህ  መድረሱን የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ አስታወቀ። ይህም ሀገሪቷን በዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ በተያዙ ሰዎች ቁጥር  ቀዳሚ ሲያደርጋት ብራዚልና ሩስያ ይከተሏታልም ተብሏል።…