Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ሩሲያ 75 የዩክሬን ድሮኖችን ማውደሟን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ የአየር መከላከያ ዘዴ 75 የዩክሬን ድሮኖችን ማውደሙን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ከ75 ድሮኖች ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት በሀገሪቱ ደቡብ ምዕራብ በምትገኘው ሮስቶቭ ግዛት ውስጥ መውደማቸውም ተጠቁሟል፡፡ ከዩክሬን…

የአፍሪካ አህጉራዊ የኢኮኖሚ ውህደት እንዲፋጠን ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የኢኮኖሚያዊ ውህደት እንዲፋጠንና የአህጉሪቱ ዜጎችን ፍላጎት እንዲሳካ ተጠይቋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት ከቡድን 20 እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ጋር ከመገናኘቱ በፊት በአፍሪካ ውህደት ላይ ለመወያየትና አንድ ወጥ አቋም ለመያዝ…

ከአንድሮይድ አንጻር የአይፎን ስልኮች የመጠለፍ ዕድል ዝቅተኛ ነው – ጥናት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአንድሮይድ አንጻር አይፎን ስልኮች የመጠለፍ ዕድላቸው በጣም ዝቅተኛ መሆኑን ሴል ብራይት የተሰኘ የእስራኤል ዲጂታል ኢንተለጀንስ ኩባንያ ጥናት ውጤት አመላከተ፡፡ የአሜሪካ ፀጥታ እና ደኅንነት ተቋም (ኤፍ ቢ አይ) በዶናልድ ትራምፕ ላይ የግድያ…

እስራኤል በሁቲ አማጺያን ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በሰሜናዊ የመን በሚንቀሳቀሱ የሁቲ አማጺያን ላይ የተቀናጀ የአየር ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች፡፡ ጥቃቱ አማጺያኑ ቀደም ሲል በቴል-አቪቭ የፈጸሙትን የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ተከትሎ የተወሰደ አጸፋዊ እርምጃ ነው ተብሏል፡፡…

የአይቲ መቋረጥን ተከትሎ ከመረጃ ጠላፊዎች ተጠበቁ የሚሉ ማስጠንቀቂያዎች ከፍ እያሉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት በዓለም ዙሪያ የጉዞ ቀውስ ያስከተለው የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መቆራረጥ አሁንም መጠነኛ መስተጓጎል መፍጠሩን ቀጥሏል። ይሁንና ክስተቱን ተከትሎ መረጃ መጥለፍ የሚፈልጉ ወንጀለኞች ሊያስከትሉ ከሚችሉት ተጨማሪ አደጋ ራስን መጠበቅ…

አፍሪካ የ15 ሚሊየን መምህራን እጥረት አጋጥሟታል – ኅብረቱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአኅጉሪቱ የ15 ሚሊየን መምህራን እጥረት ማጋጠሙን የአፍሪካ ኅብረት አስታውቋል፡፡ የአፍሪካ ኅብረት የትምህርት፣ የሣይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ኮሚሽነር መሐመድ ባልሆሲን በሰጡት መግለጫ፥ የመምህራን እጥረቱ በአኅጉሪቱ አሉታዊ ተጽዕኖ…

በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እክል የተለያዩ ተቋማት ስራቸው መደናቀፉ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ባጋጠመ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እክል የተለያዩ አየር መንገዶች፣ ባንኮችና መገናኛ ብዙሃን ስራቸው መደናቀፉን የቢቢሲ ዘገባ አመለከተ። የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እክሉ በተለያዩ አየር መንገዶች በረራ እንዳይካሄድ ያስገደደ ሲሆን፤…

ሩሲያ በክሪሚያ ግዛት 33 የዩክሬን ድሮኖች መጣሏን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በክሪሚያ ግዛት 33 የዩክሬን ድሮኖችን መትታ መጣሏን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው÷ ድሮኖቹ የተመቱት በክሪሚያ ግዛት ወደ ጥቁር ባህር ሲንቀሳቀሱ የሩሲያ አየር ሀይል በፈጸመው ጥቃት ተመትተው ወድቀዋል፡፡…

ባይደን በኮቪድ -19 ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በኮቪድ -19 መያዛቸው ተሰምቷል፡፡ ባይደን በለስቬጋስ ደጋፊዎቻቸውን ሲጎበኙ ባደረጉት ንግግር የኮቪድ-19 ዘመቻው እንዲቆም ቢያዙም ፥ ነጩ ቤተ-መንግስት በትናንትናው ምሽት ባይደን በኮቪድ -19 መያዛቸውን በይፋ…

የሁቲ አማፂያን በነዳጅ ጫኝ መርከብ ላይ ጥቃት ፈጸሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የየመን ሁቲ አማፂያን በቀይ ባሕር በምትተላለፍ ነዳጅ ጫኝ መርከብ ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን አስታውቀዋል፡፡ ፈጽመነዋል ያሉትን ጥቃት የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስልም ይፋ አድርገዋል፡፡ በምስሉ ላይ እንደሚታየው አንዲት ትንሽ ታንኳ ወደ ነዳጅ ጫኟ…