Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

በዓለም ላይ ከአንድ ቢሊየን በላይ ሰዎች በውፍረት እንደሚቸገሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ላይ ከአንድ ቢሊየን በላይ ሰዎች ከመጠን ባለፈ ውፍረት እንደሚቸገሩ ላንሴት የህክምና ጆርናል ያወጣው ጥናት አመላከተ።   ተቋሙ ከዓለም ጤና ድርጅት ጋር ባደረገው ጥናት÷ ችግሩ በማደግ ላይ ያሉ ሀገራትንም እንደሚመለከትና…

የጋና ኤሌክትሪክ ኩባንያ በዕዳ ምክንያት የፓርላማውን የኃይል አቅርቦት ማቋረጡ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋና መንግስት የሚተዳደረው የኤሌክትሪክ ኩባንያ ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር በላይ በሆነ ዕዳ ምክንያት ለፓርላማው የሚያደርገውን የኃይል አቅርቦት ማቋረጡ ተሰምቷል።   መቋረጡ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ባቀረቡት ንግግር ላይ…

ፑቲን ምዕራባውያን ወታደሮቻቸውን ወደ ዩክሬን እንዳይልኩ አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ምዕራባውያን ሀገራት ወታደሮቻቸውን ወደ ዩክሬን እንዳይልኩ አስጠንቅቀዋል። ፕሬዚዳንት ፑቲን ሁለት ሣምንት በቀረው የ2024 የሩሲያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዋዜማ በሀገሪቱ ቁልፍ ጉዳዮች ዙሪያ ንግግር አድርገዋል።…

ቻይና የሰራችው 2ኛው ግዙፍ መርከብ በፈረንጆቹ 2026 ለአገልግሎት ይበቃል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና 2ኛው በሀገር ውስጥ የተገነባ ግዙፍ የመዝናኛ መርከብ በመገጣጠም ላይ ሲሆን በፈረንጆቹ 2026 መጨረሻ እንደሚጠናቀቅ የሻንጋይ ዋይጋኦኪዮ መርከብ ግንባታ ኩባንያ አስታውቋል።   በፈረንጆቹ 2026 መጋቢት ወር መጨረሻ ላይ…

የኔቶ ወታደሮች በዩክሬን የሚሰማሩ ከሆነ ውስብስብ ሁኔታ ሊከተል እንደሚችል ሩሲያ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን (ኔቶ) ወታደሮች በዩክሬን የሚሰማሩ ከሆነ ዓለም እጅግ ውስብስብ ሁኔታ ልታስተናግድ እንደሚችል አስጠንቅቃለች። ሩሲያ ይህን ያለችው የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በፓሪስ በተካሄደው የአውሮፓ መሪዎች…

እስራኤልና ሃማስ የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ የ40 ቀን የተኩስ አቁም ስምምነት ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጦርነት ውስጥ የሚገኙት እስራኤል እና ሃማስ በመጪው የረመዳን ወር የተኩሰ አቁም ለማድረግ መቃረባቸውን የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ተናገሩ፡፡ ባይደን ስለ ወቅታዊው የእስራኤል እና ሃማስ ጦርነት አስመለክተው እንደተናገሩት÷ ሃማስ ከረመዳን…

የእስራኤል ልዑካን በተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመምከር ወደ ኳታር አቀኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል ባለስልጣናት በጋዛ የተኩስ አቁም እና ታጋቾችን የመልቀቅ ስምምነት ላይ ለመምከርት ወደ ኳታር ማቅናታቸው ተገልጿል፡፡   እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ደቡባዊ ጫፍ በምትገኘው ራፋህ ላይ ጥቃት ለማድረስ የምትሰነዝረውን ዛቻ…

የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት የጀመረበትን ሁለተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ምዕራባውያን መሪዎች ኪየቭ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት የጀመረበትን ሁለተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ከዩክሬን ጋር ያላቸውን አጋርነት ለማሳየት ምዕራባውያን መሪዎች ኪየቭ ገብተዋል። ኪየቭ የገቡት የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮንደር ሌየን ከምን ጊዜውም በላይ…

አሜሪካ በ500 የሩሲያ ተቋማት ላይ ተጨማሪ ማዕቀብ ጣለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለሩሲያ ድጋፍ ያደርጋሉ ባለቻቸው 500 ተቋማት ላይ ተጨማሪ ማዕቀብ መጣሏን አስታውቃለች፡፡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን÷ ማዕቀቡ የሩሲያውን ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ አሌክስ ናቫሊ ሞት እና በነገው ዕለት ሁለት ዓመት የሚደፍነውን የሩሲያ…

በስፔን በደረሰ የእሳት አደጋ ቢያንስ የአራት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስፔን ቫሌንሺያ ከተማ በሁለት አፓርታማዎች ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ቢያንስ የአራት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 15 ሰዎች ደግሞ የደረሱበት አለመታወቁን የድንገተኛ አደጋ አገልግሎት አስታውቋል።   የእሳት አደጋው ካምፓናር በሚባል…