Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በኢ-ኮሜርስ ስትራቴጂ ረቂቅ ሠነድ ላይ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በብሔራዊ የኢ-ኮሜርስ ስትራቴጂ ረቂቅ ሠነድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩም÷ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የንግድና ቀጣናዊ ሚኒስትር…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በ”ፅዱ ጎዳና ኑሮ በጤና” የዲጂታል ቴሌቶን የተሳተፉ አካላትን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ዛሬ በ”ፅዱ ጎዳና ኑሮ በጤና” የዲጂታል ቴሌቶን ተሳትፎ ላደረጉ አካላት ሁሉ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷” ዛሬ የ”ፅዱ ጎዳና ኑሮ በጤና” የዲጂታል…

በሀገራዊ ምክክሩ ሴቶች ሐሳባቸውን አጀንዳ እንዲያደርጉ ማበረታታት እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በሀገራዊ ምክክሩ ሴቶች ሐሳባቸውን በማውጣት አጀንዳ እንዲያደርጉ ማበረታታት እንደሚገባ አስገነዘቡ፡፡ በሀገራዊ ምክክሩ የሴቶች ተሳትፎና ሚና ላይ ያተኮረ ሀገራዊ የምክክር መድረክ ተካሂዷል፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ…

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ ኮምቦልቻ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ የፌደራል መንግሥት እና የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ ኮምቦልቻ ገብቷል፡፡ ልዑኩ ኮምቦልቻ ከተማ ሲደርስ በአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና በከተማው ነዋሪዎች አቀባበል…

ለአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ስኬት አስተዋጽዖ ላደረጉ የምስጋናና እውቅና መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 37ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤና 44ኛው የአፍሪካ ሕብረት አስፈፃሚዎች ስብሰባ ውጤታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ጉልህ አስተዋጽዖ ላበረከቱ አካላት የዝግጅት ብሔራዊ ኮሚቴ የምስጋናና የእውቅና መርሐ ግብር አከናውኗል። በመርሐ ግብሩ በጉባኤው…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ድጋፍ ለኢትዮጵያ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽዖ እንዳለው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን የሚሰጠው ድጋፍ ለኢትዮጵያ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽዖ እንዳለው ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ከሆኑት ማርክ…

ስኬታማ የፓለቲካና የአቅም ግንባታ ሥራዎችን ለማስቀጠል ክልሎች የእርስ በርስ የፓለቲካ ሥራዎችን ማጠናከር አለባቸው – ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ የ9 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በአሶሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በአፈፃፀም መድረኩ የሁሉም ክልሎች እና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የዘርፉ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ዋና…