ክልሎች የተመጣጠነ እድገት እንዲኖራቸው ጠንካራ የጋራ ገቢ አስተዳደር ሥርዓት ያስፈልጋል – አፈ ጉባዔ አገኘሁ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሎች መካከል የተመጣጠነ እድገት እንዲኖር የገቢ ክፍፍልና ማስተላለፍ ቀመር ግልጽና የጋራ ተጠቃሚነትን መሰረት ያደረገ መሆን አለበት ሲሉ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡
የጋራ ገቢዎች አስተዳደር ክፍፍልና ማስተላለፍን…