Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በስዊዘርላንድ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በስዊዘርላንድ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር በባዝል ከተማ ተወያይተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በስዊዘርላንድ 3ኛው የዓለም ዓቀፍ የትብብር መድረክ ላይ ንግግር ያደረጉ ሲሆን÷ ከዚህ ጎን ለጎንም በስዊዘርላንድ ነዋሪ ከሆኑ…

4ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍጻሜ ውድድር ዛሬ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 4ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የፋና ላምሮት የፍጻሜ ውድድር ዛሬ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል። ላለፉት 12 ሳምንታት በ16 ተወዳዳሪዎች መካከል ሲደረግ የነበረው የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በዛሬው ዕለት በ13ኛ ሳምንቱ…

የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል በፅንፈኛው ቡድን ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል

የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል በፅንፈኛው ቡድን ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል በአዲስ አበባ በህቡዕ በተደራጀው ፅንፈኛ ቡድን ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ አጠናክሮ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅና የስዊዘርላንድ ፕሬዚዳንት ዓለም አቀፍ የትብብር መድረክን ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ እና የስዊዘርላንድ ፕሬዚዳንት ቪዮላ አምኸርድ ሦስተኛውን ዓለም አቀፍ የትብብር መድረክ በባዝል ከተማ ከፍተዋል። ፕሬዚዳንቶቹ ባደረጉት የሁለትዮሽ ውይይትም በስዊዘርላንድ እና በኢትዮጵያ መካከል ስላለው…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 29ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን ማሳለፉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ አመልክቷል። ውሳኔዎቹም፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው…

ኢትዮጵያ የግሎባል ፐብሊክ ሴኩሪቲ ትብብር ፎረም የቦርድ አመራሮች ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ናንቶንግ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው “የግሎባል ፐብሊክ ሴኩሪቲ” ትብብር ፎረም የዳይሬክተሮች ቦርድ ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያ እየተሳተፈች ነው። በስብሰባው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል እየተሳተፉ እንደሚገኙ…

ከወጪ ንግድ ምርቶች ከ600 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ 8 ወራት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ክትትል ከሚያደርግባቸው የወጪ ንግድ ምርቶች 617 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን አስታወቀ፡፡ በስምንት ወሩ ከወጪ ንግድ 705 ነጥብ 15 ሚሊየን ዶላር ለማግኘት የተያዘው ዕቅድ…

የኢድ ሶላት ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ሶላት ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡ የእምነቱ ተከታዮች ከማለዳው ጀምሮ ወደ አዲስ አበባ ስታዲየም በመምጣት በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርአቶች ሶላቱን አከናውነዋል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ነገ የሚከበረውን 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓልን አስመልክተው…