ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመከላከል የምታደርገው ጥረት ምሳሌ የሚሆን ነው – ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመከላከል በራሷ አቅም እያደረገችው ያለው ጥረት ለቀጣናው ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው ሲሉ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ጸሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡…