Browsing Tag
የተመረጡ
ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በጅማ ዞን የልማት ስራዎችን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በጅማ ዞን የልማት ስራዎችን ለማየት የመስክ ጉብኝት አድርገዋል።
ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና የፌዴራልና የክልል አመራሮችም የልማት ስራዎቹን…
በተመድ ላይ የሚነሱ የሪፎርም ጥያቄዎችና የዓለም አዳዲስ አማራጮች
https://www.youtube.com/watch?v=EqezDl1CFfk
ለሠራዊቱና ለሲቪል ሰራተኞች የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሠራዊቱ እና ለቋሚ ሲቪል ሰራተኞች የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ።
የመሠረት ድንጋዩን ያስቀመጡት÷ የመከላከያ ሚኒስትር አብረሃም በላይ (ዶ/ር) እና የጦር…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በልማት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ለመገምገም ጅማ ገቡ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በልማት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ለመገምገም ጅማ ገብተዋል።
ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና የፌዴራልና የክልል አመራሮች አብረው መግባታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር…
ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ጽ/ቤታቸው ለሚከታተላቸው ፕሮጀክቶች ሰራተኞች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጽሕፈት ቤታቸው በሚያሰራቸው እና በሚከታተላቸው የተለያዩ ፕሮጀክቶች ላይ ለሚሰሩ ሰራተኞች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የመስቀል እና መውሊድ በዓላትን ምክንያት…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ተገኝተው ማዕድ አጋሩ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ20ኛው የአዲስ አበባ መስተዳድር የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ተገኝተው ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ ማጋራታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ገልጿል።
በጉለሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው…
በከተማችን ባሉ የምገባ ማዕከላት ከ35 ሺህ በላይ ወገኖቻችን አገልግሎት እያገኙ ነው – ከንቲባ አዳነች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ባሉ 20 የምገባ ማዕከላት ከ35 ሺህ በላይ ወገኖች አገልግሎት እያገኙ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) 20ኛውን የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር የተስፋ…
የመስቀል በዓል በክርስትና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል በዓል በመላው ኢትዮጵያ በክርስትና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ነው፡፡
በትናንትናው ዕለት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የደመራ ሥነ - ሥርዓት በደመቀ መልኩ በሃይማኖታዊ ሥርዓቱ መሠረት ተከናውኗል፡፡
በዛሬው…
የመስቀል ደመራ እና የመውሊድ በዓላት በሰላም ተጠናቀቁ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ የተከበሩት የመስቀል ደመራ እና የመውሊድ በዓላት በሰላም መጠናቀቃቸውን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡
ግብረ ኃይሉ ቅደመ ዝግጅት አድርጎ የአዝማሚያ ትንተና በማካሄድ ተጋላጭ ቦታዎችንና አካባቢዎችን ለይቶ የሰው ኃይል…