Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ተመድ በሰብዓዊ እርዳታና በአደጋ ስጋት ጉዳዮች ላይ ከኢትዮጵያ ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የድርቅ መከላከልና ምላሽ ማስተባበሪያ በኢትዮጵያ በሰብዓዊ እርዳታ እና በአደጋ ስጋት ጉዳዮች ላይ በቅንጅት እንደሚሰራ አስታውቋል፡፡   የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለከፍተኛ የመንግስት ኃላፊነት ቦታዎች ሹመቶች ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለከፍተኛ የመንግስት ኃላፊነት ቦታዎች ሹመቶች ሰጡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 74(2) መሰረት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚከተሉትን ሹመቶች እንዲያጸድቅ ጠይቀዋል፡፡ በዚህም መሰረት፦ 1.…

በመዲናዋ በግማሽ ዓመቱ በ4 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር የመንገድ ግንባታና ጥገና ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግማሽ ዓመቱ በ4 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር 411 ኪሎ ሜትር የመንገድ ጥገናና ግንባታ ሥራ ማከናወኑን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ከወሰን ማስከበር ጋር የተያያዙ ሥራዎች በወቅቱ አለመፈፀም፣ የመንገድ አካላት ስርቆት እና የመንገድ…

ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴቶቻችን የዓለም እንዲሆኑ አንድ መሆንና ሰላም ማስፈን ብቻ ነው የሚያስፈልገን – ዶ/ር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴቶቻችን ይበልጥ እየጎለበቱ የዓለም እንዲሆኑ አንድ መሆንና ሰላም ማስፈን ብቻ ነው የሚያስፈልገን" ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ ተናገሩ። ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው በኩል ባስተላለፉት…

የጥምቀት በዓል በሠላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል አዲስ አበባን ጨምሮ በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች በሠላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ። በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱትን የፀጥታና ደኅንነት አባላት፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የበዓሉ…

በሀገራችን ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የሃይማኖት መቻቻልን ማስፈን ያስፈልጋል – ከንቲባ አዳነች አበቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ብሎም በኢትዮጵያ ሰላም እንዲሰፍን የሃይማኖት መቻቻልን፣ ፍፁም ትህትና እና አገልጋይነትን ማስፈን ያስፈልጋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ ከንቲባ አዳነች በአዲስ አበባ ጃንሜዳ በተከበረው የጥምቀት በዓል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡   የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-   እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም…

ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች በጋራ 500 ሜጋ ዋት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ  ለመገንባት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት እና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ማስዳር ኩባንያ የ500 ሜጋ ዋት ሁለት የሶላር ጣቢያ (የፀሐይ ብርሃን ኃይል) በጋራ ለማልማት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች…

ጠ/ ሚ ዐቢይ በአቡ ዳቢ በግንባታ ላይ ያለውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአቡ ዳቢ በግንባታ ላይ ያለውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስት ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ በአቡዳቢ በመሠራት ላይ ያለውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ…