Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የጀርመን መንግስት ለኢትዮጵያ 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መንግስት ለኢትዮጵያ 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሚውል መሆኑን በኢትዮጵያ ከጀርመን ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ ድጋፉ በሰው ሰራሽ እና ተፈጥሮ…

ኢትዮጵያ ከቁም እንስሳት ሀብቷ እየተጠቀመች አይደለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቁም እንስሳት ያላት ሀብት ሰፊ ቢሆንም የሚፈለገውን ያክል ውጤት ማግኘት ግን እንዳልተቻለ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በ2014 በጀት ዓመት በቁም እንስሳት 54 ሚሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት ታቅዶ፥ 28 ሚሊየን ዶላር…

በመዲናዋ ነገ በአንድ ጀምበር 4 ሚሊየን ችግኝ ይተከላል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀምበር አራት ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ አረንጓዴ አሻራ የማሳረፍ መርሐ ግብሩ በአዲስ አበባ ከተማ በ11ዱም ክፍለ ከተሞች ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ…

በአዲስ አበባ ከተማና ፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የአስተዳደር ወሰን መካለል ለዘመናት ለቆየው ማነቆ ዘላቂ መፍትሔ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማና ፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የአስተዳደር ወሰን መካለል ለዘመናት ለቆየው ማነቆ ዘላቂ መፍትሔ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ “የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ” አባላትን አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከተለያዩ የሃይማኖት እና ሌሎች ተቋማት የተውጣጡ “የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ” አባላትን በጽሕፈት ቤታቸው አነጋገሩ። “የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ” አባላት ላለፉት በርካታ ዓመታት በኢትዮጵያ…

በአዲስ አበባ ከተማ እና የፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ወሰን ማካለል ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ እና የፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የአስተዳደር ወሰን ማካለልን በተመለከተ በሁለቱ ወገኖች የተደረሰ ስምምነት ላይ የሕዝብ ውይይት ተካሄደ። ውይይቱ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳን እና…