Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ለሰሜኑ ግጭት ሰላማዊ እልባት ለመስጠት የፀደቀው ምክረ ሃሳብ መንግስት ለሰላማዊ አማራጭ ያለውን ቁርጠኝነት ያረጋገጠ ነው – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም አማራጭ አብይ ኮሚቴ ለሰሜኑ ግጭት ሰላማዊ እልባት ለመስጠት ያፀደቀው የሰላም ምክረ ሃሳብ የመንግስትን ለሰላማዊ አማራጭ ያለውን ቁርጠኝነት ያረጋገጠ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታርያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም ገለፁ።…

የፌዴሬሽን ም/ቤት በደቡብ ክልል ስር የነበሩ 6 ዞኖችና 5 ልዩ ወረዳዎች ያቀረቡትን የውሳኔ ሀሳብ ተቀብሎ ሕዝበ ውሳኔ እንዲካሄድ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ስር የነበሩ 6 ዞኖችና 5 ልዩ ወረዳዎች በአንድ ክልል እንዲደራጁ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ተቀብሎ ህዝበ ውሳኔ እንዲካሄድ ውሳኔ አሳለፈ።   ውሳኔውን በ5 ተቃውሞ…

ችግሮችን እየነቀልን፤ ችግኞችን እየተከልን አብሮነትን እናስቀጥላለን- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የሚያለያዩንን ችግሮች እየነቀልን፤ ችግኞችን እየተከልን አብሮነትን ማስቀጠል ይገባል” ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀምበር 4 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳው ጀምሮ እየተካሄደ ነው።…

አቶ ደመቀ መኮንን ከእንግሊዝ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከእንግሊዝ የአፍሪካ ቀንድ እና ቀይ ባህር ልዩ መልዕክተኛ ሳራ ሞንትጎመሪ ጋር ተወያዩ። በውይይቱም እንግሊዝ ከኢትዮጵያ ጋር ስላላት የረጅም ጊዜ ወዳጅነት አስታውሰው፥…

ለሰሜኑ ግጭት ሰላማዊ እልባት ለመስጠት ወደ ተኩስ አቁም ስምምነት የሚያደርስ የሰላም ምክረ ሃሳብ ሰነድ ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም አማራጭ አብይ ኮሚቴ ለሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ለተከሰተው ግጭት ሰላማዊ እልባት ለመስጠት ወደ ተኩስ አቁም ስምምነት ሊያደርስ የሚችል እና ለቀጣይ የፖለቲካ ውይይቶች መሰረት የሚጥል የሰላም ምክረ ሃሳብ ሰነድን አፀደቀ።…

ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን የተደራጁ ወንጀሎችን ለመከላከል ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ሽብርተኝነትን፣ የታጣቂዎችን እንቅስቃሴና የተደራጁ ወንጀሎችን በጋራ ለመከላከል የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር…