በኢኮኖሚ፣ ህዳሴ ግድብና አረንጓዴ አሻራ የተገኙት ስኬቶች ኢትዮጵያ በስኬታማ የከፍታ ጉዞዋ መቀጠሏን ያሳዩ ናቸው – መንግስት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢኮኖሚ፣ ህዳሴ ግድብ፣ አረንጓዴ አሻራ፣ በሰላምና ፀጥታ ዘርፎች የተገኙት ስኬቶች ኢትዮጵያ የጀመረችውን የመጨረስ አቅም እንዳላት፤ በስኬታማ የከፍታ ጉዞዋ መቀጠሏን ያሳየችባቸው መሆናቸው የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።
የአገልግሎቱ…