Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ፓርላማው ዛሬ ባካሄደው 6ኛው ልዩ ስብሰባ በወቅታዊ የፀጥታ እና በንጹሐን ዜጎች ጉዳይ ላይ ተወያይቶ የውሳኔ ሐሳብ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች 6ኛው ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛው ልዩ ስብሰባ፤ በወቅታዊ የፀጥታ እና በንጹሐን ዜጎች ጉዳይ ላይ ተወያይቶ የውሳኔ ሐሳብ አሳለፈ፡፡   የዕለቱን መርሐ-ግብር በግፍ ለተጨፈጨፉት ዜጎች የአንድ ደቂቃ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው የኬንያ ቆይታቸውን አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ናይሮቢ የተካሄደው 39ኛው የምሥራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) አባል ሀገራት ርዕሳነ ብሔራት እና መሪዎች ጉባኤ ልዩ ልዩ የጋራ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል። በጉባኤው ላይ የተሳተፉት የኢፌዴሪ ጠቅላይ…

ተጨማሪ ጥቃትና ጭፍጨፋ እንዳይከሰት በተጋላጭ መንደሮች የሚሊሻና የኮሙኒቲ ፖሊሲንግ ስርዓት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ይደረጋል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወገኖቻችን ላይ ተጨማሪ ጥቃትና ጭፍጨፋ እንዳይከሰት ሁሉንም ተጋላጭ ቀበሌዎች እና መንደሮችን በመለየት አስፈላጊው ጥበቃ እንዲደረግላቸው እንዲሁም ነዋሪው ራሱን በተደራጀ መልኩ እንዲከላከል የሚሊሻና የኮሙኒቲ ፖሊሲንግ ስርዓት ተጠናክሮ እንዲቀጥል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር ሌተናል ጀነራል አል ቡርሐን ጋር በናይሮቢ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር ሌተናል ጀነራል አዱልፈታህ አል ቡርሐን ጋር በናይሮቢ ተወያዩ። ለኢጋድ ልዩ የመሪዎች ጉባኤ ናይሮቢ የሚገኙት መሪዎቹ፥ ከጉባኤው ጎን ለጎን በወቅታዊ…

መንግስት አሸባሪው ሸኔን ለመደምሰስ እየወሰደ ያለውን የማያዳግም እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ጨፌ ኦሮሚያ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አሸባሪው ሸኔን ለመደምሰስ እየወሰደ ያለውን የማያዳግም እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጨፌ ኦሮሚያ አስታውቋል፡፡ ጨፌው ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ በኦሮሚያ ቄለም ወለጋ ዞን ሐዋ ገላን ወረዳ አሸባሪው ሸኔ በንጹሀን ዜጎች ላይ በፈፀመው ጥቃት…