ምክር ቤቱ 786 ነጥብ 61 ቢሊየን ብር ሆኖ በቀረበው የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቶ ለዝርዝር ዕይታ መራ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2015 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት 786 ነጥብ 61 ቢሊየን ብር ሆኖ በቀረበለት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቶ ለዝርዝር ዕይታ ለቋሚ ኮሚቴው መራ።
ረቂቅ በጀቱ ዛሬ ለምክር ቤቱ የቀረበ ሲሆን፥ በረቂቅ…