በብሔር እና በሃይማኖት ጉዳዮች ላይ ግጭት ቀስቃሽ መረጃ የሚያሰራጩ 111 ሕገ ወጥ የበይነ መረብ መገናኛ ብዙኃን መኖራቸውን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምንም ዓይነት የብሮድካስት ፈቃድ ሳይኖራቸው የሚንቀሳቀሱና የሕዝቡን ሰላምና ደህንነት የሚያናጉ በብሔር እና በሃይማኖት ጉዳዮች ላይ ግጭት ቀስቃሽ መረጃ የሚያሰራጩ 111 ሕገ ወጥ የበይነመረብ መገናኛ ብዙኃን መኖራቸውን የፌዴራል…