Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

81ኛውን የአርበኞች መታሰቢያ ቀን ስናከብር የድሉን ትሩፋቶች በማጉላትና ለትውልድ በማስተላለፍ መሆን አለበት – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮን የአርበኞች መታሰቢያ ቀን ስናከብር የድሉን ትሩፋቶች በማጉላትና ለትውልድ በማስተላለፍ መሆን ይኖርበታል ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት 81ኛውን የኢትዮጵያ አርበኞች የድል…

አርበኞቻችን እንዳሳዩን የድል ሚስጥሩ ጀግንነት እና እንደ ሀገር አብሮ መቆም ነው – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርበኞቻችን እንዳሳዩን የድል ሚስጥሩ ጀግንነት እና እንደ ሀገር አብሮ መቆም ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በ81ኛው የአርበኞች የድል በዓል ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር÷…

የጀግኖቻችንን የድል አድራጊነት ታሪክ ዘመኑ በሚጠይቀን የትግል አውድ ላይ ለመድገም በጋራ እንቁም- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀደሙ ጀግኖቻችንን የድል አድራጊነት ታሪክ ዘመኑ በሚጠይቀን የትግል አውድ ላይ ለመድገም ከመቼውም ጊዜ በተሻለ ፅናት በጋራ ልንቆም ይገባል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡…

ዐርበኝነት ማለት በሀገር ጉዳይ ላይ ለእውነትና ለእምነት የሚከፈል መሥዋዕትነት ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዐርበኝነት ማለት በሀገር ጉዳይ ላይ ለእውነትና ለእምነት የሚከፈል መሥዋዕትነት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ 81ኛ ዓመት የኢትዮጵያውያን አርበኞች የድል ቀንን ምክንያት በማድረግ ባስተላለፉት…

ሀገሪቱ በከባድ የዲፕሎማሲ ጫና ውስጥ በነበረችበት ወቅት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያሳየው የእቅድ አፈጻጸም አበረታች ነው – ቋሚ ኮሚቴው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰለም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገምግሟል። የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ዶ/ር ዲማ ነገዎ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ…

በደቡብ አፍሪካው ዓለም አቀፍ የማዕድን ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ የማእድን ሀብቷን በስፋት ለማስተዋወቅ ዝግጅት መጠናቀቋ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የማዕድን ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ የማዕድን ሀብቷን በሰፊው ለማስተዋወቅ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን ኢንጂነር ታከለ ዑማ ገለጹ፡፡ የኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ዑማ በማህባራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…