የሀገር ውስጥ ዜና የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ውጤታማ የመረጃ ስምሪት ማድረጉን ገለጸ Feven Bishaw Mar 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ስትራቴጂክ እይታውን ካጋጠመው ሀገራዊ የደኅንነት ስጋት አንፃር በመቃኘት ውጤታማ የመረጃ ስምሪት ማድረጉን ገለጸ። አገልግሎቱ የ2014 የሥራ ዘመን የግማሽ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም…
የሀገር ውስጥ ዜና በአቶ ደመቀ መኮንን የሚመራው ልዑካን ቡድን በዶሃ ፎረም በመካፈል ላይ ይገኛል Mekoya Hailemariam Mar 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራው ልዑካን ቡድን በኳታር "ዶሃ ፎረም" በመካፈል ላይ ይገኛል። የዶሃ ፎረም ዓለም አቀፋዊ የውይይት መድረክ ሲሆን ዘንድሮ "ወደ አዲሱ ዘመን ሽግግር" በሚል መሪ ሃሳብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ፖሊስን ዘመናዊ ሠራዊት ለማድረግ መንግሥት ሁለንተናዊ ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋገጡ Alemayehu Geremew Mar 26, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ፖሊስን ዘመናዊ ሰራዊት እንዲሁም የቴክኖሎጂ ብቃትና ግንዛቤ እንዲኖረው ለማድረግ የተጀመረው ሪፎርም ተጠናክሮ እንደሚቀጥልና መንግሥት ሁለንተናዊ ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋገጡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ፌዴራል…
የሀገር ውስጥ ዜና የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 6ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ Melaku Gedif Mar 26, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 6ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ በዚህም መሰረት፡- ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ነው፡፡ በ2004…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰብዓዊ ድጋፉን ለማፋጠን መንግስት ያሳለፈው የግጭት ማቆም ውሳኔ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በመልካምነት የታየ ነው – የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን Melaku Gedif Mar 26, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ሰብዓዊ ድጋፉን ማሳለጥን መሠረት ያደረገው የግጭት ማቆም ውሳኔ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በመልካምነት የታየ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ዛሬ በሰጡት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢጋድ የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን ለማቀላጠፍ ግጭት ለማቆም መወሰኑን አደነቀ Feven Bishaw Mar 25, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስትታ ባለሥልጣን (ኢጋድ) የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን ለማሳለጥ ይቻል ዘንድ ግጭት ለማቆም በመወሰኑ አድናቆቱን ገልጿል። የኢጋድ ዋና ጸሃፊ ዶክተር…
የሀገር ውስጥ ዜና ለአራተኛው ዓመት አረንጓዴ ዐሻራ ቅድመ ዝግጅቶች እየተካሄዱ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለፁ Feven Bishaw Mar 25, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአራተኛው ዓመት አረንጓዴ ዐሻራ ቅድመ ዝግጅቶች እየተካሄዱ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ በመጪው ክረምት የአረንጓዴ ዐሻራ እንቅስቃሴ አራተኛ ዓመቱን እንደሚይዝ ይታወቃል፡፡ ይህን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ መንግሥት ለሰብዓዊነት ሲባል ግጭት ለማቆም መወሰኑን የአውሮፓ ህብረት አደነቀ Melaku Gedif Mar 25, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት የኢትዮጵያ መንግሥት ሰብዓዊ ድጋፍ የሚሹ ዜጎችን ተደራሽ ለማድረግ ሲባል ግጭት ለማቆም መወሰኑን እንደሚደግፍ ገለጸ፡፡ ህብረቱ ጉዳዩን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው ጽሁፍ÷ የሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና አሜሪካ የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍን መሰረት በማድረግ ግጭት ለማቆም መወሰኑን አጠብቃ እንደምትደግፍ ገለፀች Mekoya Hailemariam Mar 25, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቱ የተሳለጠ እንዲሆን ግጭት ማቆሙን በአወንታ እንደምትቀበል እና አጥብቃም እንደምትደግፍ አስታወቀች። መንግስት በትግራይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቱ የተሳለጠ እንዲሆን ግጭት ማቆሙን ገለፀ Melaku Gedif Mar 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቱ የተሳለጠ እንዲሆን ግጭት ማቆሙን ገለፀ። የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ ዜጎች ሰብዓዊነት ሲባል ግጭት ለማቆም…