Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ቻይና በኢትዮጵያ ሰላምን ለማረጋገጥ እና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን እያደረገችው ያለው ድጋፍ የሚደነቅ ነው – አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኢትዮጵያ ሰላም ለማረጋገጥ እና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን እያደረገች ያለው ጥረት የሚደነቅ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ፡፡   ቃል አቀባዩ በዛሬው ዕለት በሰጡት ሳምንታዊ…

ታሪክ የሚቀይር ውጤት ለማስገኘት ችግኝ የማፍላት ቅድመ ዝግጅት እየተካሄደ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአራት ዓመት ያቀድነውን ግብ ለማሳካት ብቻ ሳይሆን ታሪክ የሚቀይር ውጤት ለማስገኘት ችግኝ የማፍላት ቅድመ ዝግጅት እየተካሄደ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ…

የብልጽግና ፓርቲ ህዝባዊ አደራውን ለመወጣት የሚያስችሉ እርምጃዎች መወሰዱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ባካሄደው የመጀመሪያ ጉባኤው የፓርቲውን ውስጣዊ አንድነት የሚያጠናክሩ ውሳኔዎች መወሰኑንና የተጣለበትን ሕዝባዊ አደራ በአግባቡ ይወጣ ዘንድ በአመራሮች ላይ የማጥራት እርምጃ መወሰዱን አስታወቀ። በዚህም መሰረት…

አዲስ የተመሰረተው የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተመሰረተው የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ የመጀመሪያ ስብሰባውን ዛሬ አካሂዷል፡፡ በስብሰባውም የፓርቲው ጉባዔ ያስተላለፋቸው ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች በሚተገበሩበት ሁኔታ ላይ መክሯል፡፡ ማዕከላዊ ኮሚቴው…

የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ዝርዝር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የመጀመሪያ ጉባኤ ላይ ለፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተመረጡ አባላት ዝርዝር ይፋ ሆኗል። በዚሁ መሰረት የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት የሚከተሉት ናቸው፦ 1. ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ 2. አቶ አደም ፋራህ 3. አቶ…

”ከፈተና ወደ ልዕልና” በሚል መሪ ቃል ለሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልጽግና ፓርቲ የመጀመሪያ ጉባዔ ባለስድስት ነጥብ የአቋም መግለጫ…

የአቋም መግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ከፈተና ወደ ልዕልና የብልጽግና ፓርቲ የመጀመርያው ጉባኤ የአቋም መግለጫ ፈተናዎችን ተሻግረን የኢትዮጵያን ልዕልና ማብሰር እንደምንችል በመተማመን ቅድመ ጉባኤ ጥልቀት ያለው ውይይት በአዳማ አደርገናል፡፡ ከየካቲት 28 ቀን 2014 ዓ.ም…

የብልጽግና ፓርቲ የመጀመሪያ ጉባዔ በስኬት መጠናቀቁን ፓርቲው አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባዔ በስኬት መጠናቀቁን ፓርቲው አስታወቀ፡፡ ላለፉት ሦስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና አንደኛ ጉባዔ የፓርቲውን የወደፊት የትኩረት አቅጣጫ ያመላከቱ ባለስድስት ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት መጠናቀቁን…

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የቀብር ሥነ ሥርዓት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ተፈጸመ። የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሪዎስ የቀብር ሥነ ሥርዓት የተፈጸመው ብፁዕ…

ብልጽግና ፓርቲ አቶ አደም ፋራህ እና አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ፕሬዚዳንቶች አድርጎ መረጠ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ እያካሄደ ባለው አንደኛ ጉባኤ የፓርቲውን ምክትል ፕሬዚዳንቶች መርጧል። በዚህ መሰረት አቶ አደም ፋራህን እና አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ፕሬዚዳንቶች አድርጎ መርጧል። የብልጽግና…

የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ ዶክተር ዐቢይ አሕመድን የፓርቲው ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ ዶክተር ዐቢይ አሕመድን የፓርቲው ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ። ትናንት አንደኛ ጉባኤውን የጀመረው ፓርቲው ዛሬ ባካሄደው ምርጫ ዶክተር ዐቢይ አሕመድን የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት በማድረግ መርጧል።…