Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ከነ ቀኖናዋ፣ ከነ ትውፊቷና ማንነቷ ለትውልድ እንድትሸጋገር በታማኝነት አገልግለዋል – ጠቅላይ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የሚያምኑትን አምላክ እና የሚወዷትን ቤተክርስቲያን በታማኝነት ያገለገሉ አባት ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡…

የቻይናና ሩሲያ ገዢ ፓርቲዎች ለብልፅግና ፓርቲ ስኬታማ ጉባኤን ተመኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ኮሚኒስት ፓርቲ እና የሩሲያው ዩናይትድ ራሺያ ፓርቲ ትናንት አንደኛ ድርጅታዊ ጉባኤውን ለጀመረው ብልፅግና ፓርቲ የተሳካ ጉባኤን ተመኙ። የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ማእከላዊ ኮሚቴ ለፓርቲው በላከው መልዕክት ለጉባኤው ስኬት ምኞቱን ገልጿል።…

ብልፅግና ፓርቲ መደመርን እንደመንገድ ብልፅግናን እንደመዳረሻ የወሰደ፣ በሀገር በቀል ሀሳብ ራሱን የተከለ መሆኑን የፓርቲው ፕሬዚዳንት ገለፁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ መደመርን እንደመንገድ ብልፅግናን እንደመዳረሻ የወሰደ፣ በሀገር በቀል ሀሳብ ራሱን የተከለ መሆኑን የፓርቲው ፕሬዚዳንት እና የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ። የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ “ከፈተና…

ብልጽግና ፓርቲ የኢትዮጵያን ህዝብ ሰላም፣ ፍትህ እና የመልካም አስተዳደር ፍላጎት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የሚሰራ እውነተኛ ህብረ ብሄራዊ ፓርቲ ነው- አቶ አደም…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ “ከፈተና ወደ ልዕልና!” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡   በጉባኤው የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የፓርቲው ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ÷ብልጽግና ፓርቲ…

የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ “ከፈተና ወደ ልዕልና!” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የጉባኤው የመክፈቻ ስነ ስርዓት የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣…

የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ የቅድመ ጉባኤ መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሶስት ቀናት በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባዔ የቅድመ ጉባኤ መድረክ በዛሬው ዕለት ተጠናቋል፡፡ በማጠቃለያ መድረኩ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ደመቀ መኮንን ከዚህ ቀደም በሀገራችን የሰራነውን…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በጦርነትና ድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ገቢ ማሰባሰቢያ አጭር የፅሑፍ መላኪያን ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በጦርነትና ድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ገቢ ማሰባሰቢያ የሚሆን 9400 አጭር የፅሑፍ መልዕክት መላኪያን ይፋ አደረጉ። የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብሩ ለአንድ ዓመት የሚቆይ መሆኑ…

ባለፉት ዓመታት በአገራችን የሴቶች ለኃላፊነት መብቃትን በተመለከተ የማይናቅ ዕድገት ተመዝግቧል-ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዓመታት በአገራችን የሴቶች እኩልነት፣ የመብታቸው መከበር፣ የንቃተ ሕሊና ማሳደግ፣ ለኃላፊነት መብቃትን በተመለከተ የማይናቅ ዕድገት ተመዝግቧል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት…

መንግስት የገበያ ስርዓቱን ለውጭ ኩባንያዎች ክፍት እንደሚያደርግ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታው ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ገበያ ስርዓቱን እንደ ቴሌኮም ዘርፍ ለውጭ ኩባንያዎች ክፍት እንደሚያደርግ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታው ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ተናገሩ፡፡ በየዕለቱ ከቁጥጥር እየወጣ ያለው የዋጋ ንረት የኢኮኖሚ ዕድገቱን ጥያቄ ውስጥ እንዲወድቅ አድርጓል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከተመድ ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በስልክ ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጦርነት ወደ ተጎዱ አካባቢዎች ሰብዓዊ አቅርቦት ማድረስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከአንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጋር በስልክ…