Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የኢትዮጵያ ብልጽግና ምስጢር መደመር ፣ መከባበር እና በጋራ መቆም ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብልጽግና ምስጢር መደመር ፣ መከባበር እና በጋራ መቆም ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በ5 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ተገንብቶ የተጠናቀቀውን እና የተለያዩ የብረታ ብረት ምርቶችን…

አዳዲሶቹ አምባሳደሮች የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም በማስጠበቅ አገራዊ ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል-አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አገራት ኢትዮጵያን እንዲወክሉ ለተሾሙ አምባሳደሮች ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቋል።   ዛሬ በተካሄደው የመዝጊያ መርሃ ግብር ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ተገኝተዋል፡፡፡…

በመዲናዋ አላግባብ ለመክበር በሚሞክሩ ነጋዴዎች ላይ ምህረት የለሽ እርምጃ እንወስዳለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት እየሰራ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል፡፡   ትናንትና ምሽት ላይ የከተማ አስተዳደሩ ግብረ ሀይል ባደረገው አሰሳ ዘይት ከከተማዋ ተጭኖ ሲወጣ መያዙንም…

መንግስት የስልጠና ጥራትን ለማሻሻልና የሥራ ዕድል ፈጠራ ስራ የሚበረታታ መሆኑን ዓለም ባንክ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴርን በማቋቋም የስልጠና ጥራትን ለማሻሻል እና የሥራ ዕድል እንዲፈጠር ያደረገው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን በዓለም ባንክ ትምህርት ዘርፍ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ዳይሬክተር ሳፋ ኤል ኮጋሊ ገለፁ።…

ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል የተሰጠ መግለጫ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ከአዲስ አበባ ከተማ ህዝብ ጋር በመሆን ታላላቅ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊና ሀገራዊ ሁነቶች ያለምን የጸጥታ ችግር በሰላም እንዲጠናቀቁና የሀገራችን ገጽታ እንዲገነባ የበኩሉን ድርሻ ሲወጣ ቆይቷል። ይሁን እንጂ አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዲስ አበባ የከተማ ግብርና ስራዎች ያለበትን ሁኔታ ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ጋር በመሆን በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክ/ከተሞች በመዘዋወር የከተማ ግብርና ስራዎች ያለበትን ሁኔታ ተመልክተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የከተማ ግብርና እንቅስቃሴዎች…

ኢዜአ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው፡፡   በአከባበር ስነ ስርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር…

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የቀብር ሥነ ሥርዓት መጋቢት 4 ቀን ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የቀብር ሥነ ሥርዓት በመጪው መጋቢት 4 ቀን ይፈጸማል። የቀብር ሥነ ሥርዓቱ በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል መጋቢት 4 ቀን እንደሚፈጸም…

ጠ/ሚ ዐቢይ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ በማረፋቸው የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ በማረፋቸው ጥልቅ ኀዘን እንደተሰማቸው ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህብራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባወጡት መግለጫ፥…

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አረፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አረፉ። ቅዱስነታቸው በህክምና ሲረዱ ቆይተው ትናንት ምሽቱን አርፈዋል።