ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ከፍ ያለ ፍላጎት አላት – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ከፍ ያለ ፍላጎት እንዳላት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…