Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ከፍ ያለ ፍላጎት አላት – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ከፍ ያለ ፍላጎት እንዳላት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

በዩክሬን ቀውስ ውስጥ ሁሉም ወገኖች ግጭትን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣የካቲት 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በዩክሬን ቀውስ ውስጥ ሁሉም ወገኖች ግጭትን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጠየቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዩክሬን የተፈጠረውን ቀውስ አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ በቅርቡ ካለፈችበት ጦርነት…

ነጻ በሆነች አገር የዐድዋ ድልን እንድናከብር ከፍተኛ መስዋዕትነት ተከፍሎልናል – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነጻ በሆነች ሀገር ዐድዋን ማክበር የቻልነው አባቶቻችን፣ እናቶቻችን፣ አያቶቻችን እና ቅድመ አያቶቻችን ባፈሰሱት ደምና በከፈሉት ከፍተኛ የሕይወት መስዋዕትነት መሆኑን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በ126ኛው የዐድዋ…

የኢትዮጵያ ቀን በዱባይ ኤክስፖ 2020 ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀን በዱባይ ኤክስፖ 2020 ተከበረ፡፡ በመርሃ ግብሩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ ሚኒስትሮች፣ የዱባይ ኤክስፖ 2020 ከፍተኛ አመራሮቸና ከተለያዩ የአረብ ኢሚሬቶች ከተሞች የመጡ ኢትዮጵያውያን እና…

126ኛው የዓድዋ የድል በዓል በመላ ኢትዮጵያ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 126ኛው የዓድዋ የድል በዓል በመላ ኢትዮጵያ ተከበረ ። በዓሉ በአዲስ አበባ በዳግማዊ ምኒልክ አደባባይ በድምቀት ተከብሯል። በተመሳሳይ የኢፌደሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ እና…

የዐድዋ ድል ኢትዮጵያን መንካት የሚያስከትለው መዘዝ ምን እንደሆነ አስተምሮ ያለፈ ደማቅ ሐውልት ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዐድዋ ድል ኢትዮጵያን መንካት የሚያስከትለው መዘዝ ምን እንደ ሆነ አስተምሮ ያለፈ ደማቅ ሐውልት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለዐድዋ ድል 126ኛ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

አድዋ የቅኝ አገዛዝን ማዕበል የገታ ነዉ- አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አድዋ የቅኝ አገዛዝን ማዕበል የገታ ነዉ ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ፡፡ አፈ-ጉባኤው 126ኛውን የዓድዋ ድል በዓልን በማስመልከት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን÷ በመልዕክታቸው በአድዋ የነበረው…

የዓድዋ ድል የኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን ዋልታ፣ የመተባበራችን ውጤት ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል የኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን ዋልታ፣ የመተባበራችን ውጤት ነው አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። ነገ የሚከበረውን 126ኛው የዓድዋ ድል በዓልን ምክንያት በማድረግ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ አውጥቷል።…

የዓድዋ ድልን በፍቅርና በወንድማማችነት ወደማይቀረው የጋራ ብልጽግናችን አብረን መጓዝ እንዳለብን ልንማርበት ይገባል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ 126ኛውን የዓድዋ ድል በዓልን በማስመልከት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡   በመልዕክታቸውም የዓድዋ ድል በዓልን ጥላቻና መነቋቆርን አስወግደን በፍቅርና…