የሀገር ውስጥ ዜና የእርዳታ እህል ይዘው መቀሌ የገቡ የጭነት ተሽከርካሪዎች ቁጥር 277 ደረሰ Melaku Gedif Aug 11, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተጨማሪ 57 የእርዳታ እህል የጫኑ ተሽከርካሪዎች መቀሌ መግባታቸውን የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪ አስታውቋል፡፡ ባሳለፍነውሃምሌ 30 ቀን የእርዳታ እህል ጭነው መቀሌ የገቡ ተሽከርካሪዎች ቁጥር 220 መድረሱ ይታወሳል፡፡ ሰሞኑን …
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያን በተመለከተ እያሰራጩት ያለው መረጃ የተዛባ እና ሚዛናዊነት የጎደለው ነው-የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ Melaku Gedif Aug 11, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያን በተመለከተ እያሰራጩት ያለው መረጃ የተዛባ እና ሚዛናዊነት የጎደለው መሆኑን የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል፡፡ መንግስት አሸባሪው የህወሓት ቡድን የጀመረውን ሀገር የማፈራርሰ ሴራ…
የዜና ቪዲዮዎች የጸጥታ አካላት በጁንታው ላይ ክንዳቸውን እንዲያሳርፉ የቀረበ ጥሪ Amare Asrat Aug 10, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=xxrR2Up9xRE
የዜና ቪዲዮዎች አሸባሪው ህወሓት በአፋር የፈጸማቸው ጅምላ ጭፍጨፋ Amare Asrat Aug 10, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=Jm2xN1jf03A
የዜና ቪዲዮዎች የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂ ምርኮኞች ፀፀት Amare Asrat Aug 10, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=4N0T_VPZBVc
የሀገር ውስጥ ዜና ሁሉም የጸጥታ ኃይሎች ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የተነሳውን የክህደት ኃይል ለመደምሰስ ብርቱ ክንዳቸውን እንዲያሳርፉ መመሪያ ተሰጠ Melaku Gedif Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የክልል ልዩ ኃይሎችና ሚሊሻዎች ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የተነሣ የክህደት ኃይልን ለመደምሰስ ብርቱና የማያዳግም ክንዳቸውን እንዲያሳርፉ መመሪያ ሰጠ፡፡ የጠቅላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪውን ቡድን በአጭር ጊዜ ለማጥፋት የፌዴራልና የክልል መንግሥታት በጋራ እየሠሩ ነው- አቶ ተመሥገን ጥሩነህ Meseret Demissu Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል ተመሥገን ጥሩነህ አሸባሪውን የትህነግ ቡድን ለመጨረሻ ጊዜ ለማጥፋት የፌዴራል መንግሥት ከክልሎች ጋር እየሠራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አሸባሪው ቡድን አፈንግጦ ትግራይ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሓት በየደረሰበት ስፍራ በህፃናት እና ሴቶች ላይ የጅምላ ግድያ ፈጽሟል-አቶ አወል አርባ Melaku Gedif Aug 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በየደረሰበት ስፍራ ህፃናት፣ ሴቶች እና አዛውንቶች ላይ የጅምላ ግድያ መፈጸሙን የአፋር ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ አስታወቁ። ርዕሰ መስተዳድሩ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከሀገር…
የዜና ቪዲዮዎች የምዕራባውያኑ ቀይ ባህርን የመቆጣጠር ፍጥጫና የጁንታው ክህደት Amare Asrat Aug 9, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=s8yi814my1k
የዜና ቪዲዮዎች የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂ ቡድን ጥፋት በአፋር ክልል Amare Asrat Aug 9, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=RsdbxIOsZz0