የሀገር ውስጥ ዜና አበበች ጎበና የእናቶችና ህጻናት ሆስፒታል ተመረቀ Tibebu Kebede Feb 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ትልቁ እና ዘመናዊ የተባለው የእናቶች እና ህፃናት ሆስፒታል ተመረቀ፡፡ ሆስፒታሉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ መርቀውታል፡፡ ሆስፒታሉ በ700 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ ሲሆን በውስጡ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጁንታው የህወሓት ቡድን በመሰረተ ልማት ላይ ባደረሰው ጉዳት ሃገሪቱ ከአገልግሎት ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ አጥታለች Tibebu Kebede Feb 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጁንታው የህወሓት ቡድን በፈፀመው የሀገር ክህደት ወንጀል በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በሚገኙ መሰረተ ልማቶች ላይ ከፍተኛ ጉዳት በማድረሱ ከአገልግሎት ሊገኝ የሚገባ ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ተቋማቱ እንዲያጡ ማድረጉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Feb 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የአውሮፓ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ፔካ ሃቪስቶ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ወቅት አቶ ደመቀ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ስላለው የመልሶ ማቋቋምና…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ተቀማጭነታቸው በኢትዮጵያ ላደረጉ የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች ገለጻ አደረጉ Abrham Fekede Feb 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አቶ ደመቀ መኮንን በትግራይ፣ በህዳሴ ግድብ፣ በምርጫ እና በኢትዮጵያና ሱዳን ድንበር ዙሪያ ተቀማጭነታቸው በኢትዮጵያ ላደረጉ የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች ገለጻ አደረጉ፡፡ አቶ ደመቀ በትግራይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ”ቱባ ወግ የአድዋ ድል ተምሳሌት” የውይይት መድረክ ተካሄደ Tibebu Kebede Feb 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ125ኛው የአድዋ ድል በዓል አከባበር አንድ አካል የሆነው “የአድዋ ድል ተምሳሌትነት” በሚል ርዕስ የታሪክ ምሁራንና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች የተገኙበት ውይይት ተካሄደ፡፡ ውይይቱ “ቱባ ወግ” በሚል በታሪክ እና በሀገር በቀል ዕውቀቶች ዙሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ም/ጠ/ሚ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከስዊድን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አና ሊንዴ ጋር በስልክ ተወያዩ Tibebu Kebede Feb 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከስዊድን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አና ሊንዴ ጋር በስልክ ተወያዩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ በትግራይ ክልል የተካሄደው የህግ ማስከበር ስራ በስኬት መጠናቀቁን አስረድተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የአውሮፓ ህብረት በትግራይ ክልል ያለውን ተጨባጭ ዕውነታ ያልተረዳ መረጃ ማውጣቱ አግባብነት የሌለው መሆኑንን መንግስት ገለጸ Tibebu Kebede Feb 9, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በትግራይ ክልል እየቀረበ ያለውን የሰብአዊ ድጋፍ ከግንዛቤ ያላስገባ እና ተጨባጭ ዕውነታን ያልተረዳ መረጃ ማውጣቱ አግባብነት የሌለው መሆኑን መንግስት ገለጸ። ህብረቱ ያወጣው መረጃ መንግስት በክልሉ እያቀረበ ያለውን የሰብአዊ…
ፋና 90 ከምርጥ 10 የአለማችን መምህራን መካከል አንዱ በመሆን በቢክ ኩባንያ ዓለም አቀፋዊ እውቅና ያገኙት መምህር ክፍሌ ይልማ Meseret Demissu Feb 9, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=DeJ0Fsbvk2Q
ፋና 90 ኢትዮጵያ በመጋቢት መጨረሻ አልያም ሚያዚያ ወር መጀመሪያ እስከ 9 ሚሊየን ዶዝ የኮቪድ 19 ክትባት ልታገኝ ትችላለች ተባለ Meseret Demissu Feb 9, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=BXyHsSUCgq8
ፋና 90 የአርባ ምንጭ ወጣቶች ተደራጅተው የአካባቢውን መልክ የቀየረ ፓርክ ማልማት ችለዋል Meseret Demissu Feb 9, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=LgUuFr3wqrg