ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ለውጥ አምጥታለች – የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የግብርና ሚኒስትር
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ለውጥ ማምጣቷን የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የግብርና ሚኒስትር ግሪጎር ሙታሻል ገለጹ፡፡
የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የግብርና ሚኒስትር ግሪጎር ሙታሻል ጋር ኢትዮጵያ እና…