የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ዋና ጽሕፈት ቤት በአማራ ክልል ለተጎዱ ሴቶች ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ዋና ጽሕፈት ቤት በአማራ ክልል በሰው ሠራሽ እና በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ለተጎዱ ሴቶች የሚውል የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።
የሊጉ ኃላፊ እሌኒ ዓባይ በዚህ ወቅት እንዳሉት፥ የሴቶች ሊግ የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን…