ጠ/ሚ አማዱ ኡሪ ባህ በዓለም አቀፍ እጅ ኳስ ፌዴሬሽን ዋንጫ አህጉራዊ ሻምፒዮና ማጠቃለያ መርሐ ግብር ላይ እየተሳተፉ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ እየተካሄደ በሚገኘው የ2024 ዓለም አቀፍ እጅ ኳስ ፌዴሬሽን ዋንጫ አህጉራዊ ሻምፒዮና ማጠቃለያ መርሐ ግብር ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡
ፕሬዚዳንቱ በስፖርት አካዳሚው ሲደርሱ የባህልና…