Fana: At a Speed of Life!

በሳዑዲ ዓረቢያ በማቆያ ጣቢያ የሚገኙ ዜጎችን የመመለሱ ሥራ ነገ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በማቆያ ጣቢያ የሚገኙ ዜጎችን በተቀናጀ መንገድ የመመለሱ ሥራ ነገ እንደሚጀመር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገለጹ። በሚኒስትር ዴኤታዋ የተመራው የመንግሥት ልዑክ ቡድን በሳዑዲ አረቢያ ሪያድ የኢትዮጵያ…

44 ቢሊየን ዶላር ያጭበረበረችው ቬትናማዊት ቱጃር በሞት እንድትቀጣ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 44 ቢሊየን ዶላር ያጭበረበረችው ቬትናማዊት ቢሊየነር በሞት እንድትቀጣ የሀገሪቱ ፍርድ ቤት ውሳኔ አሳለፈ፡፡ ትሩኦንግ ማይ የተባለችው የ67 ዓመት ቬትናማዊት ቱጃር ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት በሀገሪቱ ከሚገኘው ሳይጎን የንግድ ባንክ…

አዲስ አበባችን ማንንም የማትገፋ የሁላችን መዲና ናት – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባችን ማንንም የማትገፋ የሁላችን መዲና ናት ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ በኮሪደር ልማትና በመልሶ ማልማት የተነሱ ነዋሪዎችን አዲስ በገቡባቸው…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 29ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን ማሳለፉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ አመልክቷል። ውሳኔዎቹም፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው…

ኢትዮጵያ የግሎባል ፐብሊክ ሴኩሪቲ ትብብር ፎረም የቦርድ አመራሮች ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ናንቶንግ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው “የግሎባል ፐብሊክ ሴኩሪቲ” ትብብር ፎረም የዳይሬክተሮች ቦርድ ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያ እየተሳተፈች ነው። በስብሰባው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል እየተሳተፉ እንደሚገኙ…

አቶ አሻድሊ ከዓለም አቀፍ የምግብ ፕሮግራም የምሥራቅ አፍሪካና የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሀሰን ከዓለም አቀፍ የምግብ ፕሮግራም የምሥራቅ አፍሪካና የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ክሪስ ኒኮይ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ በግጭት ምክንያት በክልሉ ለተፈናቀሉ ዜጎች መንግሥታዊ…

ዩናይትድ ኪንግደም ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት በሚገቡ የአበባ ምርቶች ላይ የምታስከፈለውን ቀረጥ ላልተወሰነ ጊዜ አነሳች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ዩናይትድ ኪንግደም ኢትዮጵያን ጨምሮ ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ወደ ሀገሪቱ በሚገቡ የአበባ ምርቶች ላይ የምታስከፍለውን ቀረጥ ማንሳቷን አስታውቃለች፡፡ ውሳኔው ኢትዮጵያን ጨምሮ አበባ አምራች ለሆኑት የቀጣናው ሀገራት እና ሌሎች ሀገራት ከዩናይትድ…

ተወዳዳሪ የንግድ ዘርፍ ለመፍጠር የብድር አቅርቦት ማመቻቸት እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተወዳዳሪና ለምጣኔ ሀብታዊ እድገት አስተዋፅኦ የሚያበረክት የንግድ ዘርፍ ለመፍጠር በጥናት የተደገፈ የብድር አቅርቦት ማመቻቸት እንደሚገባ የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ገለጸ፡፡ የብድር አቅርቦት በቢዝነስ ስራዎች ላይ ስላለው…

በጋምቤላና በኦሮሚያ ህዝቦች መካከል የአብሮነት እሴትን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላና በኦሮሚያ ክልል ህዝቦች መካከል ያለውን የአብሮነት እሴቶች በማጠናከር ሰላምን በዘላቂነት ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ። በጋምቤላ እና በኦሮሚያ ክልሎች አጎራባች ዞን፣ ወረዳ እና ቀበሌዎች የተዘጋጀ የሰላም ኮንፈረንስና የምክክር መድረክ…

ከወጪ ንግድ ምርቶች ከ600 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ 8 ወራት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ክትትል ከሚያደርግባቸው የወጪ ንግድ ምርቶች 617 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን አስታወቀ፡፡ በስምንት ወሩ ከወጪ ንግድ 705 ነጥብ 15 ሚሊየን ዶላር ለማግኘት የተያዘው ዕቅድ…