የብረት ኢንዱስትሪ ዘርፉ ለሁለንተናዊ ሀገራዊ ዕድገት ሚናው ከፍተኛ ነው- አቶ መላኩ አለበል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ የሚገኘውን ኤኤምጂ ሆልዲንግስ ጎብኝተዋል።
አቶ መላኩ አለበል በኤኤምጂ ሆልዲንግስ ጉብኝታቸው ከኩባንያው ባለቤት እና አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡
በዚህ…