Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የሚያግዛትን ድርድር በግንቦት ወር ታካሂዳለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የሚያግዛትን 5ኛ ዙር ድርድር በግንቦት ወር እንደምታካሂድ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረ መስቀል ጫላ ገለፁ። ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በፊት የዓለም ንግድ ድርጅት አባል…

አርሰናል ብራይተንን በማሸነፍ የሊጉ መሪ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ32ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል ብራይተንን 3 ለ 0 በማሸነፍ የሊጉ መሪ ሆኗል፡፡ ምሽት 1 ሠዓት ተኩል ላይ በተደረገው ጨዋታ አርሰናል÷ በቡካዮ ሳካ፣ ካይ ሀቨርትዝ እና ሊያንድሮ ትሮሳርድ ጎሎች ብራይተንን ረትተዋል፡፡…

የአዲስ አበባ እና ኪጋሊ ከተሞችን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ እና ኪጋሊ ከተሞችን ትብብር ለማጠናከር የሚያስችል የእህትማማች ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን የተፈራረሙት የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የሩዋንዳ ዋና ከተማ ኪጋሊ ከንቲባ ዱሴምግዩንቫ ሳሙኤል ናቸው፡፡…

በኪጋሊ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሕንጻ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ በሩዋንዳ ኪጋሊ ለኢትዮጵያ ኤምባሲ ጽሕፈት ቤት ግንባታ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ ግንባታው የሚከናወነው በ7 ሺህ 771 ካሬ ሜትር ላይ መሆኑ ተገልጿል፡፡ አምባሳደር ታዬ በዚሁ ጊዜ…

በድሬዳዋ ከተማ የውኃ ጉድጓድ ሲቆፍሩ የነበሩ 2 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውኃ ጉድጓድ በመቆፈር ላይ የነበሩ ሁለት ግለሰቦች ሕይወት ማለፉን የድሬዳዋ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ አስታወቀ፡፡ አደጋው ዛሬ ከቀኑ 8 ሠዓት ተኩል አካባቢ በድሬዳዋ 03 ቀበሌ ደምሴ ረታ ሕንጻ ግሪን ዴይ ፔኒሲዮን ግቢ ውስጥ መከሰቱን ፖሊስ…

በኤፍ ኤም 98.1 ለአድማጭ የሚደርሰው ‘የጨረቃ ውል’ ድራማ 100ኛ ክፍል ዛሬ ለአየር በቅቷል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፋና ኤፍ ኤም 98.1 ቅዳሜ ከረፋዱ 5 እስከ 9 ሠዓት ለአድማጭ በሚደርሰው 'ማረፊያ' የመዝናኛ ፕሮግራም ውስጥ የሚገኘው 'የጨረቃ ውል' ድራማ ዛሬ ክፍል 100 ለአየር በቅቷል፡፡ የድራማውን 100ኛ ክፍል ለአየር መብቃት አስመልክቶ ልዩ ዝግጅት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ኢትዮጵያና ሩዋንዳ በግብርናው ዘርፍ የሚያደርጉት ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ በግብርናው ዘርፍ የሚያደርጉትን ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ዛሬ ወደ ሩዋንዳ ኪጋሊ ያቀኑት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)÷ በፕሬዚዳት…

የአንጀት ቁስለት በሽታ እንዴት ይከሰታል?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንጀት ቁስለት በሽታ የምግብ መፍጫ ሥርዓትን አዋኪ መሆኑን የሕክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ በሽታው በየትኛውም የዕድሜ ክልል በሚገኙ ሰዎች ላይ የሚከሰት ሲሆን÷ በተለይም በወጣትነትና ጎልማሳነት ዕድሜ ባሉ ሰዎች ላይ በስፋት እንደሚከሰት…

መቻል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ20ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መቻል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ያለግብ አቻ ተለያዩ፡፡ መቻል በ40 ነጥብ ፕሪሚየር ሊጉን እየመራ ሲሆን÷ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ38 ነጥብ በደረጃ ሰንጠረዡ ሁለተኛ ላይ ይገኛል፡፡ እንዲሁም ምሽት 1 ሠዓት ላይ…