የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ እየተገነቡ ያሉ ግድቦች አርብቶ አደሩን ተጠቃሚ እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Oct 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቆላማ አካባቢዎች እየተገነቡ ያሉ አነስተኛና መካከለኛ ግድቦች አርብቶ አደሩ በመስኖ ልማት እንዲሠማራ ዕድል ፈጥረዋል ተባለ፡፡ በክልሉ መስኖና አርብቶ አደር ቢሮ የኮንትራት ፕሮጀክቶችና መስኖ አስተዳደር አስተባባሪ ተመስገን ሩንዳ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፋር ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ መካሄድ ጀመረ amele Demisew Oct 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአፋር ክልል አጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር መድረክ አስጀምሯል፡፡ በመድረኩ ላይም ከ49 ወረዳዎች የተወጣጡ 802 የሕብረተሰብ ተወካዮች እና 771 ባለድርሻ አካላት ተወካዮች እየተሳተፉ ነው፡፡ ከየወረዳው…
ስፓርት በሻምፒየንስ ሊጉ አርሰናል ከፒኤስጂ የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል ዮሐንስ ደርበው Oct 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬ ሲደረጉ አርሰናል በሜዳው ከፈረንሳዩ ፒኢስጂ ጋር የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ እንዲሁም ምሽት 1 ሠዓት ከ45 ላይ በሬድ ቡል አሬና የኦስትሪያው ሬድ ቡል ሳልዝበርግ ከፈረንሳዩ ብረስት…
የሀገር ውስጥ ዜና ለለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ግብዓት የሚያጓጉዙ 36 ዘመናዊ ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች ለሚ ደረሱ ዮሐንስ ደርበው Oct 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ወደሀገር ውስጥ እያስገባቸው ከሚገኙ 330 ገልባጭ ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች መካከል 36 ያህሉ ሳይት መድረሳቸው ተገለጸ፡፡ ተሽከርካሪዎቹ የሲሚንቶ ምርት ግብዓት ማዕድን ከማምረቻ ጣቢያ ወደ ማከማቻ ቦታ የሚያጓጉዙ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሊባኖስ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የደህንነት ችግር እንዳይደርስ ክትትል እየተደረገ ነው ተባለ Melaku Gedif Sep 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ የተፈጠረውን ወቅታዊ ሁኔታ ተከትሎ በሀገሪቱ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ደህንነት ላይ ችግር እንዳይደርስ በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በዜጋ ተኮር…
ስፓርት ሳሙኤል ኤቶ በፊፋ ቅጣት ተላለፈበት Mikias Ayele Sep 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) ዲሲፕሊን ኮሚቴ በካሜሩን እግር ኳስ ማህበር ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ኤቶ ላይ ቅጣት መጣሉን አስታውቋል፡፡ የቀደሞ የባርሴሎና እና ኢንተርሚላን ኮከብ ቅጣት የተላለፈበት ያልተገባ ባህሪ በማሳየቱ እና የፊፋን…
የሀገር ውስጥ ዜና የጸጥታና የደህንነት ተቋማት ሪፎርም ኢትዮጵያ ታፍራና ተከብራ እንድትኖር የሚያስችል መሰረት ጥሏል- አቶ አደም ፋራህ Melaku Gedif Sep 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከለውጡ ወዲህ ልዩ ትኩረት ሰጥተን ያካሄድነው የፀጥታና የደህንነት ተቋማት ሪፎርም ኢትዮጵያ ታፍራና ተከብራ እንድትኖር የሚያስችል መሰረት ጥሏል ሲሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና…
ስፓርት መቐለ 70 እንደርታ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ Mikias Ayele Sep 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ3ኛ ሳምንት ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መቐለ 70 እንደርታ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ያሬድ ብርሃኑ የመቐለ 70 እንደርታን ብቸኛ ግብ ከመረብ አሳርፏል፡፡ የሊጉ መርሐ ግብር ሲቀጥል ምሽት…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ጥላሁን አረካ ከተማ አቅራቢያ ለሚገነባው የአውሮፕላን ማረፊያ የሚደረገውን ዝግጅት ጎበኙ Mikias Ayele Sep 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ አቅራቢያ ለሚገነባው የአውሮፕላን ማረፊያ የሚደረገውን ዝግጅት ጎብኝተዋል፡፡ ጉብኝቱ የአውሮፕላን ማረፊያው ግንባታ በተያዘለት ጊዜ ተጠናቅቆ አገልግሎት መስጠት…
የሀገር ውስጥ ዜና 6ኛው የኮሜሳ ሴት ሥራ ፈጣሪዎች ንግድ ትርዒት በኢትዮጵያ ይካሄዳል Feven Bishaw Sep 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) ሴት ሥራ ፈጣሪዎች ንግድ ትርዒት በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡ 21 የኮሜሳ አባል ሀገራትን የሚያሳትፈው 6ኛው የኮሜሳ ሴት ሥራ ፈጣሪዎች የንግድ ትርዒት በፈረንጆቹ…