ብልጽግና ፓርቲና የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ በጠንካራ ፓርቲ ግንባታ ዙሪያ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በቻይና ያደረጉት ጉብኝት ስኬታማ እንደነበር በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ እና በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡
አቶ አደም…