Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ በሰላም መጠናቀቁን የጋራ ግብረ ሃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ ህዝብ የታደመበት እና በአዲስ አበባ የተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ በሰላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ሃይል አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ በስኬት እና በሰላም እንዲጠናቅ ለማስቻል የፀጥታና…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለመዲናዋ ነዋሪዎች ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለከተማዋ ነዋሪዎች ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ ዛሬ ማለዳ የመዲናዋ ነዋሪዎች በነቂስ ወጥተው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

የፊቼ ጨምበላላ በዓል እሴቶችን ለሀገር ግንባታ መጠቀም ይገባል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊቼ ጨምበላላ በዓል እሴቶችን ለሀገር ግንባታ መጠቀም ይገባል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ ፊቼ ጨምበላላ በዓል በሐዋሳ ከተማ ጉዱማሌ በተለያዩ ሁነቶች በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡…

ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ በሐረሪ ክልል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በለውጡ የተገኙ ስኬቶችን ለማስቀጠል ያለመ የድጋፍ ሰልፍ በሐረሪ ክልል ተካሄደ ፡፡ በድጋፍ ሰልፉ ከክልሉ ሁሉም አካባቢዎች የተወጣጡ ነዋሪዎች፣ አርሶ አደሮች እና የመንግስት ሰራተኞች እየተሳተፉ ተሳትፈዋል። ሰልፈኞቹ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

በለውጡ የተገኙ ስኬቶችን ለማስቀጠል ያለመ የድጋፍ ሰልፍ በሃላባ ቁሊቶ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በለውጡ የተገኙ ስኬቶችን ለማስቀጠል ያለመ የድጋፍ ሰልፍ በሃላባ ቁሊቶ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በድጋፍ ሰልፉ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች እና የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች መሳተፋቸውን የሃላባ ዞን ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡…

በለውጡ የተገኙ ስኬቶችን ለማስቀጠል ያለመ የድጋፍ ሰልፍ በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በለውጡ የተገኙ ስኬቶችን ለማስቀጠል ያለመ የድጋፍ ሰልፍ በዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይ ተካሄደ፡፡ የድጋፍ ሰልፉ "ለሀገራችን ብልጽግና በህብረት እንቆማለን" በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ በድጋፍ ሰልፉ በከተማዋ ከሚገኙ ሁሉም…

የፊቼ ጨምበላላ በዓል በሃዋሳ ጉዱማሌ በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ ፊቼ ጨምበላላ በዓል በሃዋሳ ከተማ ጉዱማሌ በተለያዩ ሁነቶች በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ በትናንትናው ዕለት ዋዜማው '' የፊጣሪ'' በዓል የተከበረ ሲሆን÷በዛሬው ዕለት ደግሞ በአደባባይ የፊቼ ጨምበላላ በዓል…

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ድሬዳዋ ከተማና ኢትዮጵያ ቡና አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ስታዲየም በተካሄደው 20ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ድሬዳዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡና አሸነፉ። 12፡00 ላይ በተካሄደው የድሬዳዋ ከተማ እና ፋሲል ከነማ ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ለድሬዳዋ ከተማ…

የክልል ርዕሳነ መስተዳደሮች ለፍቼ ጨምበላላ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የክልል ርዕሳነ መስተዳደሮች የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፍቼ ጨምባላላ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሪደር ልማትን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሪደር ልማትን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ የመግለጫው ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሪደር ልማትን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ:: የአዲስ…