Fana: At a Speed of Life!

2017 የብዙ ችግሮቻችን መዝጊያ፤ የብዙ ጅምሮቻችን መፍኪያ ይሆናል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 2017 የብዙ ችግሮቻችን መዝጊያ፤ የብዙ ጅምሮቻችን መፍኪያ ይሆናል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአዲስ ዓመት መልዕክታቸው አስተላለፉ፡፡ የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:- ውድ ኢትዮጵያውያን የበዓሉ ድባብ…

አቶ ሙስጠፌ በአዲሱ ዓመት ከተረጂነት ለመላቀቅ የተጀመሩ ስራዎች እንደሚጠናከሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት ከተረጂነት ለመላቀቅና በምግብ ራስን ለመቻል የተጀመሩ የስንዴና የሩዝ ልማት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ። አቶ ሙስጠፌ አዲሱን የ2017 ዓመት አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ…

በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ከፍያለው ተፈራ የአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መግለጫ ሙሉ መልዕክት

ለመላው የክልላችን ህዝቦች፤ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊን፤ እንኳን ለ2017 ዓ.ም አዲሱ አመት በሰላም አደረሳችሁ፡፡ አዲሱ አመት የሰላም፤የደስታ እና የስኬት ዘመን እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ፡፡ ኢትዮጵያ ሀገራችን የራስዋ የዘመን አቆጣጠር ፍልስፈና ያላት ሀገር መሆንዋ ልዪ ያደርጋታል።…

ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ በአዲሱ ዓመት የሠራዊታችን የማድረግ አቅም የበለጠ እናሳድጋለን አሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ ዓመት የሠራዊታችንን የማድረግ አቅም የበለጠ ለማሳደግ ዘመናዊ የሎጂስቲክስ የትጥቅ አቅማችንን የምናሳድግበትና የምናዘምንበት ዓመት ይሆናል ሲሉ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል አስታወቁ፡፡ ኮሚሽነር ጀኔራሉ አዲሱን…

አዳዲስ አስተሳሰቦችንና የልማት ውጥኖችን በመያዝ ህዝቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎችን እንሰራለን – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዳዲስ አስተሳሰቦችንና የልማት ውጥኖችን በመያዝ ህዝቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎችን እንሰራለን ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም…

ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ የአዲስ አመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ የአዲስ አመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የመግለጫው ሙሉ ቃል ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል:- ለመላው ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ከአመት አመት አሸጋገራችሁ እንኳን ለአዲሱ…

ሀገራዊ ጥበቦቻችን ተጠቅመን ኢትዮጵያን ወደ ብልፅግና ከፍታ እናሻግራት – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ እውቀቶቻችንን እና ጥበቦቻችን ተጠቅመን ኢትዮጵያን ወደ ብልፅግና ከፍታ እናሻግራት ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ አስገነዘቡ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ የአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት…

ብርሃን የዓይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎችን ተቀበለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት የተገነባው ብርሃን የዓይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎችን ተቀብሏል፡፡ ትምህርት ቤቱ በቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤትና በድጋፍ አድራጊዎች ትብብር ተገንብቶ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መረከቡ ይታወሳል።…

አዲሱ ዓመት አዳዲስ ውጤቶችን እውን ለማድረግ የምንተጋበት ነው- አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ ዓመት ፀጋዎቻችንን አስተባብረን በማንቀሳቀስ አዳዲስ ውጤቶችን እውን ለማድረግ የምንተጋበት ዓመት ነው ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ2017 ዓ.ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ…

ሠላም በማጽናት የህብረተሰቡን መሠረታዊ ጥያቄዎች ለመመለሾ በሙሉ አቅም ይሰራል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 በጀት ዓመት ሠላምን በማጽናት የህብረተሰቡን መሠረታዊ ጥያቄዎች ለመመለሾ በሙሉ አቅም እንደሚሠራ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ2017 አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት…