Fana: At a Speed of Life!

በአዲሱ ዓመት በግጭት ላይ የሚገኙ ወገኖች ሁሉንም አሸናፊ ወደሚያደርገው ምክክር ሊመጡ ይገባል – መስፍን አርአያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት በግጭት ላይ የሚገኙ ወገኖች ሁሉንም አሸናፊ ወደሚያደርገው ምክክር ሊመጡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ(ፕ/ር) ጥሪ አቀረቡ። ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በኢትዮጵያና በመላው ዓለም ለሚገኙ…

በመጪዉ ዓመት በተሻለ መሠረት ላይ ቆመን የላቀ ስኬት ለማስመዝገብ የጠሩ ዕቅዶችን ይዘናል – መንግስት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪዉ አዲስ ዓመት በተሻለ መሠረት ላይ ቆመን የላቀ አፈጻጸምና ስኬት ለማስመዝገብ የጠሩ ዕቅዶችን ይዘናል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አዲስ ዓመትን አስመልክቶ እንደሚከተለው መልዕክቱን…

የተገባደደው ዓመት በፈተናዎች ውስጥ በማለፍ ስኬት ማስመዝገብ እንደሚቻል የታየበት ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተገባደደው 2016 ዓ.ም በፈተናዎች ውስጥ በማለፍ በርካታ ስኬት የተመዘገበበት መሆኑን ተናገሩ፤ ርዕሰ መስተዳድሩ ለአዲስ ዓመት ባስተላፉት የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት፤ በእቅድ እና ጠንክሮ…

የተገባደደው ዓመት በፈተናዎች ውስጥ በማለፍ ስኬት ማስመዝገብ እንደሚቻል የታየበት ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተገባደደው 2016 ዓ.ም በፈተናዎች ውስጥ በማለፍ በርካታ ስኬት የተመዘገበበት መሆኑን ተናገሩ፤ ርዕሰ መስተዳድሩ ለአዲስ ዓመት ባስተላፉት የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት፤ በእቅድ እና ጠንክሮ…

የሲዳማ ክልል ለ1 ሺህ 549 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ለ1 ሺህ 549 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አድርገዋል። የክልሉ ፍትህ ቢሮ ለሕግ ታራሚዎች የተደረገውን ይቅርታ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ ይቅርታ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ አዲስ ዓመትን አስመልክቶ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ዛሬ በአዲስ አበባ ሴት ሕጻናት ጊዜያዊ ማቆያና ማቋቋሚያ ማዕከል በመገኘት አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋርተዋል። ፕሬዚዳንቷ በወቅቱ÷ አዲስ ዘመን በግድ ተስፋ እንድናደርግ የሚጋብዘን ነው ሲሉም ተናግረዋል።…

አዲስ ዓመትን ስናከብር ለሰላምና እድገት በመስራት ሊሆን ይገባል- የሐይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪውን አዲስ ዓመት ስናከብር ለሀገር ሰላምና እድገት በመስራትና እርስ በርስ መረዳዳትን በማጠናከር ሊሆን እንደሚገባ የሐይማኖት አባቶች ገለጹ። የሐይማኖት አባቶቹ አዲስ ዓመትን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

ኢትዮጵያ ከፓኪስታን ጋር በአምራች ዘርፎች በጋራ የመስራት ፍላጎት እንዳላት ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በጨርቃጨርቅና ፋርማሲዩቲካል አምራች ዘርፎች ከፓኪስታን ጋር በጋራ መስራት እንደምትፈልግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ። አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር ሚያን አቲፍ ሸሪፍ ጋር…

የቅባት እህሎችን ወጪ ንግድ ለማሳደግ የዘርፉን አቅም በሚገባ መጠቀም እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥራጥሬ፣ የቅባት እህሎችና ቅመማ ቅመም ወጪ ንግድን ለማሳደግ የዘርፉን አቅም በሚገባ መጠቀም እንደሚገባ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ ያስሚን ወሃብረቢ እንዳሉት÷ኢትዮጵያ አሁን ካላት…

ሕዝባችንን የምንክስበትና ዝቅ ብለን የምናገለግልበት ምዕራፍ ላይ ደርሰናል- አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን ሕዝባችንን የምንክስበትና ዝቅ ብለን የምናገለግልበት የመሻገር ምዕራፍ ላይ ደርሰናል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም÷…