Fana: At a Speed of Life!

የአንድሪያስ እሸቴ (ፕ/ር) የቀብር ሥነ-ሥርዓት ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንድሪያስ እሸቴ (ፕ/ር) የቀብር ሥነ-ሥርዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስተ ሥላሴ ካቴደራል ተፈጸመ። አንድሪያስ እሸቴ (ፕ/ር) ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ነሐሴ 23 ቀን 2016 ዓ.ም በ79 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው…

በመስዋዕትነት የሀገርን ሉዓላዊነት መጠበቅ ከክብር በላይ ነው- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውድ መስዋዕትነት የሀገርን ሉዓላዊነት መጠበቅ ከክብር ሁሉ የላቀ ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሀሰን አስገነዘቡ፡፡ በክልሉ ጳጉሜን 3 "የሉዓላዊነት" ቀን በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መገኛ ጉባ ወረዳ ማንኩሽ…

የኢትዮጵያን የብልጽግና ጉዞ ለማሳካት እንተባበር- ከንቲባ ከድር ጁሀር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የብልጽግና ጉዞ ለማሳካት ሁሉም በየተሰማራበት የሥራ መስክ በሀገር ወዳድነትና በአንድነት በመቆም የበኩሉን አስተዋጽኦ ማድረግ እንደሚጠበቅበት የድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር አስገነዘቡ፡፡ " ኅብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት"…

የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ዛሬም ቁርጠኛና ዝግጁ ነን – የመከላከያና የፖሊስ አባላት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና የህዝብ ደህንነት በተቀናጀ አግባብ በአስተማማኝነት ለመጠበቅ ዛሬም ቁርጠኛና ዝግጁ መሆናቸውን የመከላከያና የፖሊስ አባላት ገለጹ። "ህብር ለሁለተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ ሃሳብ የጳጉሜን 3 ሉዓላዊነት ቀን የሀገር…

በመዲናዋ 837 መኖሪያ ቤቶች ለአቅመ ደካሞችና ለሀገር ባለውለታዎች ተበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ በተለያዩ ክ/ከተሞች የተገነቡ 837 መኖሪያ ቤቶችን ለአቅመ ደካሞችና ለሀገር ባለውለታ ነዋሪዎቻች አስተላልፏል። የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንዳሉት÷በአጭር ጊዜ ውስጥ…

ሉዓላዊነት በደምና በላብ የሚጠበቅ ዕሴት ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሉዓላዊነት በደምና በላብ የሚጠበቅ ነው ዕሴት ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ። በሳይንስ ሙዚዬም የሉዓላዊነት ቀንን አስመልክቶ በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ንግግር ያደረጉት ም/ጠ/ሚ ተመስገን ÷ሉዓላዊነት በደምም፤ በላብም…

ሕዳሴ ግድብ የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ጉልህ ድርሻ ያለው ታሪክ ቀያሪ ፕሮጀክት ነው – አሸብር ባልቻ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የጎላ አበርክቶ ያለው ታሪክ ቀያሪ ፕሮጀክት መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አሸብር ባልቻ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ዋና ሥራ አስፈፃሚው እንዳሉት÷ የሕዳሴ ግድብ…

ኢትዮጵያ የነገው ትውልድ ርስት ናትና ሉዓላዊነቷን አስከብረን እናኖራታለን – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የነገው ትውልድ ርስት ናትና ሉዓላዊነቷን አስከብረን እናኖራታለን ሲሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ ገለፁ። አቶ አደም ፋራህ ዛሬ በተለያዩ…

ተማሪዎች ጥራት ያለው ትምህርት እንዲያገኙ መሠራት አለበት- ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ለትምህርት ዘርፍ ትኩረት በመሥጠት የክልሉ ተማሪዎች ጥራት ያለው ትምህርት እንዲያገኙ በትጋት እንዲሠራ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አሳሰቡ፡፡ 21ኛው ክልል አቀፍ የትምህርት ጉባዔ "የማኅበረሰብ ተሳትፎ ለትምህርት…

ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ የሉዓላዊነት ቀንን ስናከብር ዋጋ ከፍለው ሀገር ያቆዩትን በመዘከር ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሉዓላዊነት ቀንን ስናከብር ዋጋ ከፍለው ኢትዮጵያን ያስቀጠሉ ባለታሪኮችን በመዘከር ነው ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ፡፡ የሉዓላዊነት ቀን ጳጉሜን 3 “ኀብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት” በሚል መሪ ሐሳብ በክልሉ እየተከበረ…