Fana: At a Speed of Life!

በአዳማ ከተማ የሉዓላዊነት ቀን በወታደራዊ የሰልፍ ትርዒት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ የሉዓላዊነት ቀን በተለያዩ ወታደራዊ የሰልፍ ትርዒት እየተከበረ ይገኛል፡፡ የሉዓላዊነት ቀን "ህብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው። ቀኑ እየተከበረ ያለው በለውጥ ዓመታት ውስጥ የኢትዮጵያን…

ኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷን የተዳፈሩትን አሳፍራ መልሳለች – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷን የተዳፈሩትን አሳፍራ መልሳለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ ኢትዮጵያ የሚለው ስም ከጥንት እስከ ዛሬ ከክብር፣ ልቆ ከመገኘት እና…

ለየትኛውም የውጪ ወረራ ያልተንበረከክነው በአንድነታችንና በጀግኖች አባቶች መስዋዕትነት ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለየትኛውም የውጪ ወረራ ያልተንበረከክነው በኢትዮጵያውያን አንድነት እና በጀግኖች አባቶች መስዋዕትነት ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ጳጉሜን 3 የሉዓላዊነት ቀን “ኅብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት” በሚል መሪ…

በሐረሪ ክልል ጳጉሜ 3- የሉዓላዊነት ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ጳጉሜ 3-የሉዓላዊነት ቀን በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ይገኛል። ዕለቱን "ኅብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት"በሚል መሪ ሃሳብ ነው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በኑር ፕላዛ የሰንደቅ ዓላማ ሥነ-ስርዓት በማከናወን ያስጀመሩት።…

ሉዓላዊነት ሁለንተናዊ መሆን አለበት- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሉዓላዊነት ሁለንተናዊ መሆን አለበት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሉዓላዊነት ቀንን አስመልክተው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ሉዓላዊነታችንን ጠብቀን መኖራችን ያኮራናል ብለዋል፡፡…

እኛ ኢትዮጵያዊያን በሌሎች ጉዳይ ጣልቃ የማንገባ፤ በሉዓላዊነታችንም የማንደራደር ሕዝቦች ነን – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እኛ ኢትዮጵያዊያን በሌሎች ጉዳይ ጣልቃ የማንገባ፣ በሉዓላዊነታችንም የማንደራደር የትብብር ሚዛንን መራጭ ሕዝቦች ነን ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ አቶ አረጋ ጷጉሜ 3 የሉዓላዊነት ቀንን አስመልክተው ባለስተላለፉት…

ኢትዮጵያ በደምና አጥንት የፀናችና ከአባቶች የተረከብ ናት ሉዓላዊነት ሀገር ናት – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራችን ኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት በደምና በአጥንት የፀናች እና ከአባቶች የተረከብ ናት ሉዓላዊነት ሀገር ናት ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ "ዛሬ…

ጤናማና አምራች ዜጋ ለማፍራት ባለድርሻዎች ተቀናጅተው ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው ተኮር አገልግሎት ለመስጠት እና ጤናማና አምራች ዜጋ ለማፍራት ባለድርሻዎች ተቀናጅተው ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ደስታ ሌዳሞ አስገነዘቡ። በክልሉ ጤና ቢሮ ትኩረት የሚሹ እና ወቅታዊ ጉዳዮችን በተመለከተ በሐዋሳ…

ዴንማርክ በአረንጓዴ ልማት ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴንማርክ በአረንጓዴ ልማት እና የአየር ንብረት ለውጥ ጫናን ለመቋቋም በሚደረገው ጥረት ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምታስቀጥል አስታወቀች። በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ሱን ክሮግስትራፕ እንደገለጹት፤ በዳኒሽ አፍሪካ ስትራተጂ…