Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተለያዩ አካባቢዎች በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ሀዘናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በተፈጠረው የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ሀዘናቸውን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ÷ በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች በመሬት መንሸራተት ወገኖቻችን በመጎዳታቸው የተሰማኝን ኀዘን…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ሀገር ከጥቂት ጀምራ ለትልቁ ግብ እየሠራች መሆኗን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሀገር ትልቅ ተስፋ ይዛ ከጥቂት ጀምራ ለትልቁ ግብ እየሠራች መሆኗን ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ አመራሮች በሶማሌ ክልል ሸቤሌ ዞን ቤር ኣኖ ወረዳ…

የአየር መንገዱን ደህንነት አደጋ ላይ ለመጣል ተንቀሳቅሰዋል በተባሉ 6 ግለሰቦች ላይ የምርመራ ማጣሪያ የ14 ቀን ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ደህንነት አደጋ ላይ ለመጣል ተንቀሳቅሰዋል ተብለው በተጠረጠሩ 6 ግለሰቦች ላይ የምርመራ ማጣሪያ የ14 ቀን ፈቅዷል። የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ትናንት ከሰዓት በኋላ በዮሃንስ…

የሩዝ ምርት ፍላጎትን በሀገር ውስጥ ለማሟላት ርምጃችን ፍሬያማ ሆኗል- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩዝ ምርት ፍላጎትን በሀገር ውስጥ ለማሟላት የጀመርናቸው ርምጃዎች ፍሬ እያፈሩ ነው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡…

የማስፈጸም አቅም ግንባታን በማጠናከር የምክር ቤቱ ተልእኮ እንዲሳካ በትኩረት ይሰራል – አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝቦች እኩልነትና ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ የሚያስችል የመፈጸምና የማስፈጸም አቅም ግንባታን በማጠናከር የምክር ቤቱ ተልእኮ እንዲሳካ በትኩረት ይሰራል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት…

በስልጤ ዞን የካሊድ ዲጆ መስኖ ፕሮጀክት ግንባታን ለማስቀጠል የሚያስችል ጉብኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን የካሊድ ዲጆ መስኖ ፕሮጀክትን ከተቋረጠበት ለማስቀጠል የሚያስችል ጉብኝት ተደርጓል፡፡ በጉብኝቱ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር)፣ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አሊ…

የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ ቡድን የልማት ሥራዎችን ለመጎብኘት ሶማሌ ክልል ገባ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ አመራሮችን ያካተተ ቡድን የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ለመጎብኘት ሶማሌ ክልል ገብቷል፡፡ ቡድኑ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል…

የቻይና ባለሃብቶች በስፋት በኢንዱስትሪ ፓርኮች እንዲሠማሩ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተጨማሪ የቻይና ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች እና በድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጣና በተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች እንዲሠማሩ እየተሠራ መሆኑ ተመላከተ፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሰሐ ይታገሱ (ዶ/ር) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ከሆኑት…

ማንቼስተር ዩናይትድ ማኑየል ኡጋርቴን ለማስፈረም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ዑራጋዊውን የአማካኝ ሥፍራ ተጫዋች ማኑየል ኡጋርቴን በ50 ሚሊየን ዩሮ ከፈረንሳዩ የእግር ኳስ ክለብ ፒኤስጂ ለማስፈረም መስማማቱ ተሰምቷል፡፡ ዛሬ የሕክምና ምርመራውን አጠናቅቆ ወደ ቀያይ ሰይጣኖቹ እንደሚቀላቀልም ተጠቅሷል፡፡…

የግድቡ ተጨማሪ ተርባይኖች ወደ ሥራ መግባት ኢትዮጵያ ቀጣናውን በኤሌክትሪክ ኃይል ለማስተሳሰር የምታደርገው ጥረት አመላካች ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጨማሪ ሁለት ተርባይኖች ወደ ሥራ መግባት ኢትዮጵያ ቀጣናውን በኤሌክትሪክ ኃይል ለማስተሳሰር የምታደርገው ጥረት አመላካች ነው ሲሉ የቀድሞ የግድቡ ተደራዳሪና የውኃ ኃብት ተመራማሪው ፈቅ አሕመድ ነጋሽ ገለጹ።…