Fana: At a Speed of Life!

የኩባ የስኳር ኢንዱስትሪ የቴክኒክ ቡድን በኢትዮጵያ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰባት አባላት ያሉት የኩባ የስኳር ኢንዱስትሪ የቴክኒክ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ሥራ ጀምሯል፡፡ ቡድኑ ስራ የጀመረው የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ከኩባ አቻው አዝኩባ ግሩፖ አዙካሬሮ መንግስታዊ የስኳር ኩባንያ ጋር በትብበር ለመስራት…

አቶ ፍቃዱ ተሰማ የ #ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ ለ #ጽዱኢትዮጵያ 10 ሺህ ብር ድጋፍ በማድረግ ንቅናቄውን ተቀላቅለዋል። ንቅናቄው ሰዎች ንጽህናውን በጠበቀ ቦታ በመጸዳዳት አካባቢን ንጹህ የማድረግ ባህልን…

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዩክሬን ገቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን አሜሪካ ለዩክሬን ያላትን ድጋፍ ለመግለጽ በድንገተኛ ዲፕሎማሲያዊ ጉብኝት ኪዬቭ ገቡ፡፡ ሌሊቱን ከፖላንድ በባቡር ተጉዘው ኪዬቭ የገቡት ሚኒስትሩ አሜሪካ በከባድ ሁኔታ ውስጥ ላሉት ዩክሬናውያን ያላትን…

በዋቻ ከተማ የንፁህ የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዋቻ ከተማ ከ240 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነባው የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት በቃ። ፕሮጀክቱን የመረቁት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መሥተዳደር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) እና…

ባለስልጣኑ ከደረጃ በታች የሚያመርቱ የፕላስቲክ አምራቾች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከደረጃ በታች የሚያመርቱ የፕላስቲክ አምራቾች ከዛሬ ጀምሮ ከድርጊታቸው የማይቆጠቡ ከሆነ ፋብሪካቸው እንደሚዘጋ የከተማው አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አሳስቧል። ባለስልጣኑ በፕላስቲክ አጠቃቀምና አወጋገድ ዙሪያ ከፕላስቲክ አምራቾች፣…

የኢትዮጵያ ዓመታዊ የቅርስ ምርምር ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የቅርስ ምርምር ጉባዔ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በጉባዔው ላይ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ፣ የተለያዩ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣…

የክልሉ የብልጽግና ጉዞን ለማሳለጥ ተቋማት በዕቅዶች ላይ በቅንጅት እንዲሠሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልልን የብልጽግና ጉዞን ለማሳለጥ ተቋማት በዕቅዶች ላይ ቅንጅትና ትብብር መፍጠር እንዳለባቸው ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ኢብራሂም ዑስማን አሳሰቡ፡፡ የሶማሌ ክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶች የበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም…

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማትና የዘርፉ አስፈፃሚዎች የ9 ወር ሥራ አፈፃፀም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት፣ የክልል የዘርፉ አስፈፃሚዎችና ባለድርሻ አካላት ያለፉት ዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአምራች ኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም አጠቃቀም፣ በአዳዲስ…

የኢንዱስትሪው ዘርፍ በዕውቀት መመራት ይጠበቅበታል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪው ዘርፍ በዕውቀትና በዕቅድ መመራት እንደሚጠበቅበት የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ አስገነዘቡ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በሰሜን ሸዋ ዞን ቡልጋ ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ ኢንዱስትሪዎችን የሥራ እንቅስቃሴ ከጎበኙ በኋላ ከአልሚ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ122 ሚሊየን ብር በላይ የማዳበሪያ ዕዳ ማስመለስ መቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 122 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የማዳበሪያ ዕዳ ማስመለስ መቻሉ ተገለፀ። የክልሉ የፋይናንስ ሴክተር የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም በወልቂጤ ከተማ ተገምግሟል። በግምገማ መድረኩ÷…