Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያን የአየር ክልል ከማንኛውም ጥቃት የሚከላከሉ ትጥቆችን መታጠቃችን ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የአየር ክልል ከማንኛውም ጥቃት ሊከላከሉ የሚችሉ ዘመናዊ የውጊያ ትጥቆችን መታጠቃችን ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ ገለጹ፡፡ የኢፌዴሪ አየር ሀይል ዘመናዊ የሆነውን የመጀመሪያ ዙር…

የቀዳማይ ልጅነት ልማት ፕሮግራምን ለማገዝ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ “የቀዳማይ ልጅነት ልማት ፕሮግራም“ ለማገዝ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከተባበሩት መንግስታት የህፃናት አድን ድርጅት(ዩኒሴፍ) ጋር ተፈራርመዋል። ከንቲባዋ በማህራዊ ትስስር ገፃቸው÷"…

በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ከፈንጅ ማምከን ቢሮ ጋር በትብብር እንደሚሰራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ከፈንጅ ማምከን ቢሮ ጋር በትብብር እንደሚሰራ ገለጸ። የመከላከያ ፈንጅ ማምከን ቢሮ በኢትዮጵያ ከአሜሪካ ኤምባሲ የፀጥታና ደህንነት ትብብር ቢሮ ጋር የልምድ ልውውጥ አድርጓል። የመከላከያ ፈንጅ ማምከን…

ከጎጃም ቀጣና ኮማንድ ፖስት ስምሪት የተቀበሉ አመራሮች ሥራ ውጤታማ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጎጃም ቀጣና ኮማንድ ፖስት ስምሪት ተቀብለው በወረዳዎች የሕዝብ ለሕዝብ ሥራን ሲያከናውኑ የነበሩ አመራሮች የእስካሁን ሥራቸው ውጤታማ መሆኑ ተገለፀ። የዞኑን አመራር የስምሪት ሪፖርት ለኮማንድ ፖስቱ ያቀረቡት የምሥራቅ ጎጃም ዞን…

ጆዜ ሞሪንሆ ከሮማ አሰልጣኝነታቸው ተባረሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጆዜ ሞሪንሆ ከሮማ አሰልጣኝነታቸው መባረራቸው ተሰምቷል፡፡ ለስንብታቸው የቡድኑ ውጤት ማጣት እና ከዳኞች ጋር የሚፈጥሩት አለመግባባት ምክንያት መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ሮማ በሴሪአው ካደረጋቸው የመጨረሻዎቹ ስድስት…

የዓድዋ ድል መታሰቢያ ውስጥ የሚቀመጡ ቅርሶችን ማሰባሰብ ጀምረናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ውስጥ የሚቀመጡ በግለሰቦችና በተቋማት እጅ የነበሩ ከጦርነቱ፣ ከጀግንነትና ከድሉ ጋር የሚያያዙ ቅርሶችን ማሰባሰብ ጀምረናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር…

የብልፅግና ፓርቲ የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሦስት ቀናት የሚቆየው የብልፅግና ፓርቲ የሥድስት ወር አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። በመርሐ ግብሩ የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህን ጨምሮ የክልል ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በመድረኩ አቶ አደም…

አምባሳደሮች ስለኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ፖሊሲና ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ዓመታዊ ስብሰባ በ‘ኢትዮጵያ ታምርት’ ሀገራዊ ንቅናቄ እና በአዲሱ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ላይ ተወያዩ። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል የንቅናቄው እና የፖሊሲውን…

ቻይና ከ4 ሚሊየን በላይ የሀገር ውስጥ የፈጠራ ባለቤትነት በመያዝ የመጀመሪያዋ ሀገር ሆነች

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በፈረንጆቹ 2023 መጨረሻ ወደ ከ4 ሚሊየን በላይ የሀገር ውስጥ የፈጠራ ባለቤትነትን በመያዝ የመጀመሪያዋ ሀገር መሆን መቻሏ ተገልጿል፡፡ ይህም ከዓመት ዓመት በ22 ነጥብ 4 በመቶ እያደገ መምጣቱን ተከትሎ በዓለም የመጀመሪያዋ ሀገር…

ኢትዮጵያ የተዘጋባት በር በመከፈቱ ለዘርፉ ትልቅ ዕድል ነዉ – አለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተዘጋባት በር በመከፈቱ ለዘርፉ ትልቅ ዕድል መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ የሴክተር አፈጻጸም በወላይታ ሶዶ ከተማ…