Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽኑ በሶማሌ ክልል 3ኛውን ዙር የተባባሪ አካላት ስልጠና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሶማሌ ክልል ሦስተኛውን ዙር የተባባሪ አካላት ስልጠና ሰጥቷል፡፡ በፊልቱ ከተማ የዛሬን ጨምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና 88 ሰልጣኝ ተባባሪ አካላትን ማሳተፉ ተገልጿል፡፡ ተባባሪ አካላቱም…

ኢራን ታጣቂ ቡድኖች ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በፓኪስታን ግዛት የሚገኙ ታጣቂ ቡድኖች ላይ ያነጣጠረ የአየር ጥቃት መፈፀሟ ተገለፀ፡፡ ጥቃቱ በእስራኤል እና ሃማስ ጦርነት እየታመስ የሚገኘውን የመከካለኛው ምስራቅ ቀጠና የበለጠ ውጥረት ውስጥ ለመግባቱ ማሳያ ነው ተብሏል፡፡ የፓኪስታን…

አቶ ኦርዲን የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥ ጫናን ለመቀነስ ያለው ፋይዳ የላቀ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥ እና የኑሮ ውድነት ጫናን ለመቀነስ እንዲሁም ለወጣቶች የስራ ዕድል ከመፍጠር አኳያ ያለው ፋይዳ የላቀ መሆኑን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ…

የኮፕ 28 ጉባዔ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የካርቦን ልቀትን ለመከላከል ውጤታማ መሆኑ የታየበት ነበር ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮፕ 28 ጉባዔ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የካርቦን ልቀትን በመከላከል ረገድ ያለው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑን ማሳየት የተቻለበት እንደነበር የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሐብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በኢትዮጵያ የጀርመን…

አፕል ቀዳሚ የስማርት ስልክ አምራችነቱን ስፍራ ከሳምሰንግ ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ12 ዓመታት በሳምሰንግ ተይዞ የቆየውን ዓለም አቀፍ የስማርት ስልክ አምራችነትን የቀዳሚነት ደረጃ አፕል ኩባንያ ተረከበ።   የአሜሪካው ግዙፍ የስማርት ስልክ አምራች ኩባንያ አፕል ባለፈው ዓመት ከአምስት ጊዜ በላይ ምርቶቹን በባህር…

በጋምቤላ ክልል የጥምቀት በዓል እሴቱን ጠብቆ በሰላም እንዲከበር ቅድመ ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የከተራና የጥምቀት በዓል እሴቱን ጠብቆና ያለምንም የፀጥታ ስጋት እንዲከበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። በዓሉ በክልሉ በድምቀትና ከፀጥታ ስጋት ነፃ ሆኖ እንዲከበር ኮሚቴ ተዋቅሮ ስምሪት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ፕሬዚዳንት ቦርግ ብሬንድ ጋር ውይይት ተወያዩ፡፡ ውይይቱ የተካሄደው ለ54ኛ ጊዜ በዳቮስ ስዊዘርላንድ እየተካሄደ ከሚገኘው የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ጎን ለጎን ነው፡፡…

በጄኔራል አበባው ታደሠ የተመራ ልዑክ በአዋሽ አርባ የሜካናይዝድ ኃይልን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሠ የተመራ የከፍተኛ አመራሮች ልዑክ በአዋሽ አርባ የሚገኘውን የሜካናይዝድ ኃይልን ጎብኝቷል፡፡ ልዑኩ የሜካናይዝድ ሃይሉን የሥልጠና ሂደት የተመለከተ ሲሆን÷ ከምልከታው በኋልም ጄኔራል…

6 ኢትዮጵያዊያን ህጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና ለማድረግ ወደ እስራኤል አቀኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስት የልብ ህሙማን ኢትዮጵያዊያን ሕጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና ለማድረግ ከእናቶቻቸው ጋር ወደ እስራኤል አቅንተዋል፡፡ የሕክምና ወጪውም ‘ሴቭ ኤ ቻይልድ’ስ ኸርት’ በተሰኘ የእስራኤል ግብረ ሰናይ ድርጅት እንደሚሸፈን የእስራኤል ኤምባሲ መረጃ…

የድንቅነሽ (ሉሲ) ቅሪተ-አካል የተገኘበት 50ኛ ዓመት ዝክረ-በዓል እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የድንቅነሽ (ሉሲ) ቅሪተ-አካል የተገኘበት 50ኛ ዓመት ዝክረ-በዓል እየተካሄደ ነው። ቅሪተ-አካሉን ባገኙት ፕሮፌሰር ዶናልድ ጆሃንሰን የተመራው ልዑክ በብሔራዊ ሙዚየም ጉብኝት እያደረገ ይገኛል። በመርሐ-ግብሩ ላይ የኢትዮጵያን የሰው ዘር…